TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Mathshub: интенсив по математике и Python (aug '22)

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonmathaug22 · Post #33 · 19 сеп.

❗️ВАЖНО❗️ 🎾Обратная связь по четвертой неделе интенсива Оставить отзыв на занятия прошлой недели 12 и 15 сентября можно по ссылке: https://forms.gle/HCXZb1B8q77FoGDy8 🎾Обновления в домашних заданиях В домашней работе №3: – исправили ответы на вопросы №2 и №7 – добавили дополнительные 2 попытки, чтобы вы могли снова выполнить откорректированный тест (итого 5 разрешенных попыток) – продлили дедлайн до 24 сентября 23:59 (мск) В домашней работе №4: – поправили прием ответа на вопрос №12 (ранее у некоторых студентов возникали трудности) – добавили дополнительные 2 попытки, чтобы вы могли снова выполнить откорректированный тест (итого 5 разрешенных попыток) – дедлайн остается тем же: 30 сентября 23:59 (мск) 🎾 У меня возникают разные вопросы по задачам — к кому обратиться? К хелперам в Discord-комьюнити: мы раздали роль helpers тем, кто готов помогать начинающим с нуля. Хелперы отображаются красным цветом. Создали 10 мини-групп с 2-3 хелперами в каждой. В ближайшее время начнем распределять по мини-группам студентов, которые оставили реакции под постом о наборе в мини-группы начинающих. Этот пост находится в последнем закрепленном сообщении на канале #python-и-математика: реакции все еще можно оставить, если вы хотите в мини-группу. Хорошей недели! Команда Mathshub

Hashtags

Резултати

Пронајдени 5 слични објави

Пребарај: #goodfriday

当前筛选 #goodfriday清除筛选

የስቅለት በዓል በወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እየተከበረ ነው ************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በአምስት ኪሎ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድነት ሲል በመስቀል ላይ የከፈለው መከራና መስዋዕትነት በስፋት ተነስቷል። ይህ በመስቀል ላይ የተፈጸመው ተግባር ሰውን ከኃጢአት ባርነት ነጻ እንዳወጣው ሁሉ፣ የዛሬው ትውልድም ከጥላቻና ከቂም በቀል ባርነት ነጻ መውጣት እንዳለበት ተገልጿል። የመስቀሉ ፍቅር የክፋት ሁሉ ማክተሚያ፣ የይቅርታና የትሕትና ትምህርት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን፤ አማኙም ይህን ታላቅ መሠረት በመከተል ባለፈ ታሪክ ላይ ከመቆዘም ይልቅ ለነገው ብሩህ ተስፋ ይቅርታን ስንቅ ሊያደርግ እንደሚገባ መልዕክት ተላልፏል። በቤተ ክርስቲያኒቱ በተዘጋጀው በዚህ አገልግሎት ላይ የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች፣ አገልጋዮች፣ ምዕመናን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል። በዕድሉ ፈቀደ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#GoodFriday#MekaneYesus#AddisAbaba

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ****************** የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን የተገኙበትን መንፈሳዊ ድባብና የበዓሉን አከባበር የሚያሳዩ ምስሎችን ይመልከቱ። 📸፦ በዮሴፍ እሸቴ Ethiopian Broadcasting Corporation #GoodFriday#CatholicChurchEthiopia#HolyWeek#Ethiopia

Google Facts™ [ ️@googlefactss🌎]

@googlefactss · Post #40895 · 03.04.2026 г., 16:38

In Spain, Good Friday is part of Semana Santa (Holy Week). Cities hold large religious processions. Groups called brotherhoods organize these events. People wear long robes and pointed hoods. They walk slowly as an act of penance. Huge floats called “pasos” show scenes from the crucifixion of Jesus. These can weigh over a ton and are carried by teams underneath. Some cities have music with drums and bands. Others stay completely silent. People also sing emotional songs from balconies. In Seville, processions can last all night. In Málaga, there is a tradition of pardoning a prisoner. In Valladolid, old sculptures from the 16th and 17th centuries are used. Traditional foods include torrijas and buñuelos. 🇪🇸🕯️🎭🥁 [Read more 1] [Read more 2] @googlefactss #GoodFriday#SemanaSanta#Spain#Traditions#History#Culture

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እየተከበረ ነው ***************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም የሕመማት ሳምንትን በሚዘክሩ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርኃ ግብሮች ነው እየተከበረ የሚገኘው። በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚነበቡ ሲሆን፤ በዕለተ ስቅለት የተከናወኑ ተግባራት እየታሰበም የስግደት ስርዓት ይከናወናል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Orthodox#GoodFriday#Religion#Prayer

በኢትዮጵያ ካቶላካዊት ቤተክርስቲያን የስቅለት በዓል እየተከበረ ነው ****************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን፣ በልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በዚሁ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን ተገኝተዋል። በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እና በልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ነው የሚገኘው። በሩት ወርቁ #EBC#Ethiopia#CatholicChurch#GoodFriday#CardinalBerhaneyesus#Religion