@borkena · Post #6014 · 13.03.2026 г., 21:12
የጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ያስነሳው ስሞታ ፤ አማራ ባንክ አተረፍኩ ማለቱ ፤ የተበከለ በርበሬ እና በድሬዳዋ የታፈነው አክቲቪስት https://youtu.be/6b1O6LsLSc0#Ethiopia#EthiopianNews#Gamo#AmharaBank#toxinberbere#Amharic#ዜና
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #146 · 16 сеп.
Функция sub в regex может принимать функцию в качестве аргумента repl. 📄 Из документации: If repl is a function, it is called for every non-overlapping occurrence of pattern. The function takes a single match object argument, and returns the replacement string. То есть для каждого совпадения будет вызвана функция для вычисления замены вместо замены на одну и ту же строку для всех совпадений. Иными словами, для замены разных совпадений на разные строки не потребуется запускать re.sub() много раз для каждой строки замены. Достаточно определить функцию, которая вернёт строку для каждого из совпадений. Описание слишком запутанное🤔, давайте лучше рассмотрим на простом примере: Создаем карту замены. То есть какие строки на какие требуется менять. remap = { 'раз': '1', 'два': '2', 'три': '3', 'четыре': '4', 'пять': '5', } Пишем функцию поиска строки для замены. Единственным аргументом будет объект re.Match. Используя данные этого объекта мы вычисляем замену on-the-fly! def get_str(match: re.Match): word = match.group(1) return remap.get(word.lower()) or word Пример текста. text = '''Раз Два Три Четыре Пять Вместе будем мы считать Пять Четыре Три Два Раз Мы считать научим вас ''' Теперь запускаем re.sub и вместо строки замены (repl) подаём имя функции. (Данный паттерн ищет отдельные слова в тексте) >>> print(re.sub(r'(\w+)', get_str, text)) 1 2 3 4 5 Вместе будем мы считать 5 4 3 2 1 Мы считать научим вас Думаю, достаточно наглядно 🤓 #libs#regex
Пребарај: #amharabank
@borkena · Post #6014 · 13.03.2026 г., 21:12
የጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ያስነሳው ስሞታ ፤ አማራ ባንክ አተረፍኩ ማለቱ ፤ የተበከለ በርበሬ እና በድሬዳዋ የታፈነው አክቲቪስት https://youtu.be/6b1O6LsLSc0#Ethiopia#EthiopianNews#Gamo#AmharaBank#toxinberbere#Amharic#ዜና
@borkena · Post #6003 · 13.03.2026 г., 10:14
አማራ ባንክበስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ። አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት በስምንት ወራት ውስጥ 1.82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዘገቡንና አጠቃላይ ሀብቱ 52.76 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታወቀ። በቅርቡ በአንዳንድ ሚዲያዎች የተሰራጩ ዘገባዎች የባንኩን አሁናዊ ሁኔታ ያላሳዩና የተሳሳቱ መረጃዎችን ለህዝብ ያቀረቡ ሆነው ተገኝተዋል ያለው ባንኩ፤ ይህን አጋጣሚ የባንኩን እውነታዎችና ግልፀኝነት ለማሳወቅ እንደሚጠቀምበት ባወጣው መግለጫ ገልጿል። እንደ ባንኩ ገለጻ፤ የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ እስከ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ 37.9 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን የ2017 ዓ.ም አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ ለባለአክሲዮኖቹ የትርፍ ክፍፍል መፈጸሙን አስታውቋል። ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ ከ9.9 ቢሊዮን ብር በላይ ከብድር መሰብሰብ መታሉን የጠቀሰው አማራ ባንክ፤ በአሁኑ ሰዓት የተለየ የጥሬ ገንዘብ እጥረት የሌለበት መሆኑን አስታውቋል። ይህን ችግር ከፈታው ከአንድ ዓመት በላይ ሁኗል ሲልም ገልጿል። ባንኩ፣ በዲጂታል አነስተኛ ብድር ከ5.1 ቢሊዮን ብር በላይ የሰጠ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 90 በመቶው ለሴት ተበዳሪዎች የቀረበ መሆኑን እንዲሁም በአጠቃላይ ከ240 ሺህ በላይ ደንበኞች የዲጂታል አነስተኛ ብድር ተጠቃሚ መሆናቸውን በመግለጫው አመላክቷል። የባንኩ መግለጫ፣ የአምስት ዓመት የስትራቴጂያዊ ዕቅዱን በተግባር እያስፈጸመ እንደሚገኝ ጠቅሶ፣ የዚህ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ አካል በሆነው አዲስ መዋቅር መሰረት፣ ከየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ የደመወዝ ስኬል ተግባራዊ መደረጉን ገልጿል። #Ethiopia#AmharaBank ##Ethiopian_news#ባንክ#አማራ_ባንክ#ዜና#ቦርከና_ዜና