@ebcnewsnow · Post #51982 · 02.03.2026 г., 05:35
የኢትዮጵያውያን የጀግንነት እና የአልበገር ባይነት ውርስ ከዓድዋ ድል እስከዛሬ የቀጠለ የጥቁር ሕዝቦች መንፈስ ነው፡፡ በኢቢሲ ዶትስትሪም የዓድዋ ድል130ኛ ዓመት አከባበር በቀጥታ ከስፍራው እያደረስናችሁ እንቀጥላለን! #Adwa130#ዓድዋ130#AdwaVictory#የዓድዋድል#Ethiopia
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изворен канал @pythonotes · Post #201 · 13 јан.
Мы уже знаем, что на текущую сессию интерпретатора изменение PYTHONPATH никак не повлияет. Но если вы запустите дочерний процесс, то он унаследует окружение текущего процесса, а значит и изменения в любых переменных будут на него влиять. Вот небольшой пример: Объявляем переменную user@host:~$ export PYTHONPATH=/path1 Запускаем интерпретатор user@host:~$ python3 Проверим что в sys.path >>> import sys >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/usr/lib/...', ...] Добавляем что-то в переменную >>> import os >>> os.emviron['PYTHONPATH'] = '/path1:/path2' >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/usr/lib/...', ...] Изменений нет. Но давайте запустим дочерний процесс и посмотрим там >>> os.system('python3') # теперь мы находимся в другом процессе >>> import sys >>> print(sys.path) ['', '/path1', '/path2', '/usr/lib/...', ...] Тоже самое будет и с subprocess, так как по умолчанию текущее окружение тоже наследуется. >>> import subprocess >>> subprocess.call(['python3', '-c', 'import sys;print(sys.path)']) ['', '/path1', '/path2', '/usr/lib/...', ...] ______________________ Лучшей практикой является передача энвайронмента явно через аргумент env! import subprocess subprocess.call(cmd, env={'PYTHONPATH': '...'}) Это поможет точно понимать какое окружение будет у запускаемого процесса и при этом не изменять окружение текущего процесса. #basic
Hashtags
Пребарај: #adwa130
@ebcnewsnow · Post #51982 · 02.03.2026 г., 05:35
የኢትዮጵያውያን የጀግንነት እና የአልበገር ባይነት ውርስ ከዓድዋ ድል እስከዛሬ የቀጠለ የጥቁር ሕዝቦች መንፈስ ነው፡፡ በኢቢሲ ዶትስትሪም የዓድዋ ድል130ኛ ዓመት አከባበር በቀጥታ ከስፍራው እያደረስናችሁ እንቀጥላለን! #Adwa130#ዓድዋ130#AdwaVictory#የዓድዋድል#Ethiopia
@ebcnewsnow · Post #51995 · 02.03.2026 г., 15:05
ሰርጌይ ላቭሮቭ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ******************** የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፤ የዓድዋ ድል በአፍሪካ ታሪክ አንዲት ሀገር በቅኝ ገዥ ኃይል ላይ የተቀዳጀችው የመጀመሪያው ድል በመሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጽዕኖ የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። ድሉ የኢትዮጵያውያንን የጽናት መንፈስ ከማረጋገጡ ባለፈ በመላው አፍሪካ ለሚካሄዱ የነፃነት ትግሎች መነሻ መሆኑንም አክለዋል። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት የዘለቀ የወዳጅነት ታሪክ እንዳላቸው የጠቀሱት ሰርጌይ ላቭሮቭ፤ በየተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በተለይም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እየሠሩ መሆኑን ጠቁመዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል በንግድ፣ በኢኮኖሚ፣ በሳይንስ እና በባህል ዘርፎች ትብብሮች እያደጉ መሆናቸውን መግለጻቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል። በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግንባታን ጨምሮ፣ የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታልን መልሶ መገንባት እና የጋራ ባዮሎጂካል ምርምር ማዕከል መመሥረት ዋና ዋናዎቹ የትብብር ፕሮጀክቶች መሆናቸውን ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። #EBC#Ethiopia#Russia#Adwa130#Diplomacy#SergeyLavrov#GedionTimotheos#BRICS
@ebcnewsnow · Post #51947 · 27.02.2026 г., 10:21
ዓድዋ ከዚህ ይጀምራል! #EthiopianBroadcastingCorporation#ዓድዋ#ዓድዋ_ከዚህ_ይጀምራል#VictoryOfAdwa#Adwa130#Ethiopia#PanAfricanism#AdwaVictory#BlackHistory#PrideOfAfrica
@rednile12 · Post #11124 · 01.03.2026 г., 15:25
🇪🇹Adwa at 130: A Victory That Shaped a Continent By: Alexander Yoh. / @rednile12 On March 1, 1896, Ethiopia achieved the impossible—defeating Italy and sending shockwaves through colonial powers. Adwa wasn’t just a battle; it was a statement: Africa can defend its sovereignty. Today, Adwa’s legacy is a blueprint for the future—unity across diversity, strategic independence, and self-reliance. From Menelik II’s brilliant leadership to Ethiopia’s modern projects like the Grand Renaissance Dam, the message is clear: our strength is in standing together and shaping our destiny. 📖 Read the full story here: Adwa’s 130-Year Legacy #የጥቁር_ህዝብ_ኩራት#ዓድዋ_130 #የኢትዮጵያውያን_ድል#Adwa130#EthiopianPride#AfricanUnity#Sovereignty#MenelikII#TaytuBetul#RedNileMedia#AfricanResilience#AdwaLegacy#SelfReliance
@rednile12 · Post #11074 · 27.02.2026 г., 12:30
🎙️WEEK 17 | LIVE DISCUSSION ⚔🛡My Generation & Adwa Reflecting on the 130th Anniversary of the Victory of Adwa In honor of the 130th Anniversary of the Victory of Adwa, celebrated on Yekatit 23, 2018 (E.C.), we invite you to a powerful and timely conversation on legacy, identity, and national consciousness. Tonight, on the Ethiopia First Telegram Channel, we will discuss, reflect, and critically engage on what Adwa means for our generation — and why it still matters today. Be part of this historic dialogue. 📅February 27, 2026 🕗8:00–10:00 PM (EST) | 2:00–4:00 PM (Ethiopia Time) 🎙️Host: Ethiopia First 🗣️Guest: Alexander Yohannes — Red Nile Media 🔗Join Live:https://t.me/+AAE_Pc8aWTczYTA0 — #Adwa130#VictoryOfAdwa#AdwaAnniversary#MyGenerationAndAdwa #EthiopiaFirst#RedNileMedia#EthiopianHistory#AfricanVictory #PanAfricanLegacy#Yekatit23#EthiopianPride#AdwaSpirit#EthiopiaRising