TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #335 · 29 мар.

В Linux стандартными средствами можно использовать часть оперативной памяти как диск. Для этого требуется указать тип монтирования tmpfs в команде mount mount -t tmpfs -o size=5G tmpfs /mnt/ram Теперь путь /mnt/ram можно использовать как обычный каталог. Для чего это может быть нужно? ▫️ Скорость работы с таким каталогом выше чем многие SSD и тем более HDD. ▫️ Если у вас очень быстрый SSD на NVMe M.2 то такой способ особо не прибавит вам скорости, но поможет сохранить ресурс SSD когда требуется обрабатывать очень много мелких файлов и оперативка позволяет выделить нужный объем. ▫️ Оперативка это энергозависимая память, поэтому выключении питания все файлы безвозвратно теряются. Такой "non persistent" каталог гарантирует удаление временных файлов. Я написал небольшой скрипт для условного теста и сравнения скорости копирования файлов между SSD и RAM. Вот мои результаты: Single File Size: 30.0Gb ssd > ssd: 0:00:12.850 / 2.3Gb/s sdd > ram: 0:00:06.453 / 4.6Gb/s ram > ram: 0:00:06.995 / 4.3Gb/s ram > sdd: 0:00:06.217 / 4.8Gb/s Dir size: 32.7Gb, File count: 11127 ssd > ssd: 0:00:15.063 / 2.2Gb/s sdd > ram: 0:00:08.486 / 3.9Gb/s ram > ram: 0:00:08.032 / 4.1Gb/s ram > sdd: 0:00:07.026 / 4.7Gb/s Скрипт для теста ↗️ На моём железе прирост скорости ~2x. Плюс экономия ресурса SSD. В Windows такой фишки по умолчанию нет, но обязательно найдутся аналогичные решения #linux#triks

Hashtags

Резултати

Пронајдени 2 слични објави

Пребарај: #etaf90

当前筛选 #etaf90清除筛选

“የኢትዮጵያ አየር ኃይል ኢትዮጵያን ለመድፈር ለሞከሩ ኃይሎች ሁነኛ መድኃኒት ሆኖ ሀገር ያጸና ተቋም ነው።” - የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) #PMOEthiopia#ETAF90

የጠላት ጄቶችን አየር ላይ ያጋጩት የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ - ብርጋዴር ጄኔራል ለገሰ ተፈራ! 🇪🇹✈️ ************ ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን አስከብራ የኖረችው እንደ ብርጋዴር ጄኔራል ለገሰ ተፈራ ባሉ የማይበገሩ ጀግኖች መስዋዕትነት ነው። የአየር ኃይላችን የ90 ዓመት ጉዞ ሲታሰብ፣ የነዚህ "የሰማይ ንስሮች" ታሪክ ምንጊዜም በደማቁ ይነሳል። የጄኔራል ለገሰ አስደናቂ የጀግንነት ታሪክ፦ 💥 የአየር ላይ ጀብዱ፦ በኢትዮ-ሶማሊያ ጦርነት ወቅት (1969-70 ዓ.ም) ‘F5-E' የጦር ጄትን በማብረር፣ 2 የጠላት ‘ሚግ 21' ጄቶችን አየር ላይ እርስ በርስ እንዲጋጩ በማድረግና ሌሎች በርካታ ጄቶችን በመጣል የማይረሳ ታሪክ ሠርተዋል። 📚 የታሪክ ምስክርነት፦ ኦስትሪያዊው የታሪክ አጥኚ ቶም ኩፐር ‘Wings over Ogaden' በተሰኘ መጽሐፉ፤ የኢትዮጵያ አብራሪዎች በቁጥር ቢበለጡም በላቀ ክህሎታቸው ፍጹም የአየር ላይ የበላይነት እንደነበራቸው መስክሯል። 💪 ጽናትና መስዋዕትነት፦ በድሉ ዋዜማ በፊልቱ ግንባር ጄታቸው ተመትታ በፓራሹት ወርደው በጠላት እጅ ወደቁ። ይህን ተከትሎ ለ11 ዓመታት በሶማሊያ እስር ቤት አሰቃቂ ስቃይ ቢደርስባቸውም፤ ይህ ለሀገራቸው የነበራቸውን ፍቅር ሊያጠፋው አልቻለም። 🏅 የክብር ሽልማት፦ ከእስር ተመልሰው ሀገራቸው ሲገቡ በወቅቱ የሀገሪቱ ከፍተኛ የክብር ሽልማት የነበረውን "የኅብረተሰብዓዊት ኢትዮጵያ ወደር የለሽ ጀግና ሜዳይ" ተሸልመዋል። ዛሬም የአየር ኃይላችን ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ታጥቆ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ሲቆም፣ የእነዚህ ጀግኖች ታሪክ ለትውልዱ ትልቅ የሞራል ስንቅ ነው። #EBCDotstream#Ethiopia#EthiopianAirForce#LegesseTefera#Hero#AviationHistory#ETAF90#NationalPride#MilitaryExcellence ሙሉ ዘገባውን እዚህ ያገኙታል።