TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Python Заметки

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Најди сличен содржај

Изворен канал @pythonotes · Post #348 · 30 окт.

Пока команда разрабов Python понемногу наращивает скорость работы интерпретатора, новый язык программирования Mojo с заявкой на замену Python тихо пилит свои первые релизы. Уже сейчас прирост в CPU рассчётах в 10к раз! Можно скачать и сравнить скорость, или посмотреть что пишут другие. Как по мне, это выглядит как еще одна версия интерпретатора, хотя, это и не совсем так. Похоже на тот же cython - нативная поддержка дефолтного кода Python плюс свои фишки синтасиса сверху. Всё же надежда на прорывные технологии остаётся, Подождём, увидим... Забавно, что в минимальных требованиях 8Гб оперативки😧 #libs#offtop

Hashtags

Резултати

Пронајдени 4 слични објави

Пребарај: #updated

当前筛选 #updated清除筛选
Luckydonalds Bots: Development/Status

@luckydonaldsbots · Post #219 · 29.10.2019 г., 23:05

Updated @JoinCaptchaBot: - Added banlist from feed.spamwat.ch (@SpamWatchFederationLog) support. - Decreased message retry delay to give up faster in case of telegram being meh. That was the main reason why it would hang behind, because it was handling retry #20 waiting exponentially between... - Handled some rare cases leading the bot to crash #updated#JoinCaptchaBot. That also means less time spent

Addis Standard Amharic

@addisstandardamh · Post #7886 · 16.03.2026 г., 13:11

#updatedዜና: ፕሬዝዳንት ቭላድሚር እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሁለትዮሽ ትብብር እና በ #ጋሞ ዞን በአደጋ ምላሽ ዙሪያ በስልክ ተወያዩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ሁለቱ መሪዎች በሩሲያ እና በኢትዮጵያ ሁለትዮሽ ትብብር እና በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው አሰቃቂ የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከታይ ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። ክሬምሊን መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሠረት፤ መሪዎቹ በሩሲያ እና በኢትዮጵያ መካከል በፖለቲካ፣ በንግድ፣ በኢኮኖሚ እና በሰብዓዊ ዘርፎች ያለውን ወቅታዊ ትብብር ገምግመዋል። ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በመስከረም ወር 2018 ዓ.ም በሞስኮ ባደረጉት ጉብኝት የተደረሱ ስምምነቶችን መሠረት ያደረገ እንደሆነም ተገልጿል። ሁለቱም ወገኖች የሩሲያ-ኢትዮጵያን ግንኙነት ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋገጡ ሲሆን፣ በሚመለከታቸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና የመንግሥት ተቋማት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። ፕሬዝዳንት ፑቲን በቅርቡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በደረሰውና ለበርካታ ሰዎች ሕይወት መጥፋት እንዲሁም ለከፍተኛ ንብረት ውድመት ምክንያት በሆነው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። ተጨማሪ ያንብቡ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=11372