TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← () => "翠楼屋"

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

查找相似内容

Source channel @lambdaexpression · Post #310 · 2月13日

by iPhone13 Pro #摄影

Hashtags

Results

找到 1 条相似帖子

搜索 #labourlaw

当前筛选 #labourlaw清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53939 · 2026/04/24 08:47

አዲስ የሕግ ትርጉም፦ የሥራ ውል ማቋረጥ እና የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ********************* የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 3ኛ ሰበር ሰሚ ችሎት፣ አንድ ሠራተኛ ያለ በቂ ምክንያት ከሥራ ሲቀር ስለሚወሰድ እርምጃ ቀደም ሲል ተሰጥቶ የነበረውን የሕግ ትርጉም በመለወጥ አዲስ ውሳኔ አሳልፏል። ሰባት ዳኞች የተሰየሙበት ይህ ችሎት ከመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የሕግ ትርጉም የሰጠ ሲሆን፣ በዚህም መሠረት አንድ ሠራተኛ ለተከታታይ አምስት የሥራ ቀናትና ከዚያ በላይ ያለ በቂ ምክንያት ከሥራ ገበታው ላይ ከቀረ፣ አሠሪው ምንም ዓይነት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳይጠበቅበት የሥራ ውሉን ወዲያውኑ ማቋረጥ ይችላል። ይህ አዲስ ውሳኔ "አሠሪው ለእያንዳንዱ ለቀረበት ቀን ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት" በሚል ቀደም ሲል ተሰጥቶ የነበረውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሙሉ በሙሉ የሻረ ነው። አዲሱ የሕግ ትርጉም የሥራ ዲሲፕሊንን ለማስከበርና የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነትን ግልጽ በሆነ መንገድ ለመምራት ታቅዶ የተሰጠ በመሆኑ፣ በማንኛውም የፍትሕ አካል ዘንድ እንደ አስገዳጅ ሕግ ሆኖ ያገለግላል። ከመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀድሞው አሠራር ቀሪ ሆኖ በአዲሱ ትርጉም መሠረት ውሳኔዎች የሚሰጡ ይሆናል። በብርቱካን አስናቀ #Ethiopia#LabourLaw#FederalSupremeCourt#LegalRuling