የልጥፍ ይዘት
የተሻለ ነገር መፈልግ ፣ አርፎ አለመቀመጥ ፣ ሁለም የተለየ ነገር ለመስራት መጠማት ፣ ተሱፋ ሳይቆርጡያለትጋት በቀጣይነት መስራት፤ ህይወት መጨረሻዉ ሽልማቱ የላቀ ነው። ፕ/ር አለማየሁ ለማ፣ በልጅነቱ የነበረው የትጋት ህይወት፣ ለዉጥን የመፈልግ ማንነት፣ በማይመች ሁነታ ያሰለፈዉ የሂይወት ትዝታ፣ ነገሮችን በቀላሉ አይቶ አለማለፍ የነበረዉ ዝንባለ፣ በተግባር ካላዩ ወደሃላ የማይሉ ጀግንነታቸዉ፣ አልፎም ተርፎም ሰዉ የሰራዉን ለምን እኔ አልሰራም እስከ ማለት ደርሶ ራሱን ከታላላቅ ሳይንትስቶች ጎራ ለመመደብ ያደርገው ጥረት እና ሙከራ ፤ ይህንን ህይወት ትግላቸዉን በእንስሳት ህክማን ላይም ምን ያህክል እንዳስቀጠለበት፤ በመጨረሻም ባአስችገርና በታላቅ ስቃይ በምመስል ጉዞ በተከታታይነት በመሥራት ድል ያነሳበትን መንገድ ፤በማይጠገብ አደበታችው ዛሬ ስያዉሱልን ዉሎዋል። እንስሳት ህክምና የመረጥኩት በልጅኔተ ነው። ቢሾፍቱ ከተማ ተወልጀ በማደጌ ፤ ከዉጭ ሃገር የመጡ ባለሙያዎች ከተማዉ ዉስጥ ያሉ እንሲሳቶቹን ሲያክሙ በድምብ አይና እነሱ የለበሱት ነጭ ልብስና ከረባት እቀናለሁኝ ፤ አልፎ አልፎም ወደ ክልንኩ የታመሙ እንስሳቶችን ይዥ ስመጣም በዛሁ አጋጣም ሳይ ነበረና በቃ እነ እንደነሱ መሆን አለብኝ ቢየ ወሰንኩት። በመጨረሻም በሃሰቤ የጸናሁትና የተደሰትኩት ድቭም ሶስተኛ አመት ስማር ነው፡፣ ከዝህም ወሳነ ተንስቸ በአራተኛ አመት ጀምረ በወረቀት ላይ ያነበብኩት በተግባር ላይ ማየት ብዙ ጥረያለሁኝ፤ ለምሳሌ ሳርጄር ሰርቻለሁኛ፣ አንማል አናቶም ፣ ምርምርንም ጀሚረ ነበረ ተማር እየለሁኝ ሌላ ቢዙ ነገር በተማርነት ቆይታዬ ሰሪችያለሁኝ። በተማርነት ቆይታየ የሰራሁት ስራዎቼ በመጨረሻም በግቢው ዉስጥ እንድቀጥር እድርጎኛል። በህይወቴ ተሱፋ መቁረጥ የምባል ነገር የለም፤ ምናልባት ላዝን እችላለሁኝ እንጅ፣ አንደኛዉ በር ስዘጋ ሌለኛዉ በር አማራጭ መፈለግ እንጅ፤ ያለትጋት በተከታታይነት መስራት 'መሞከር' 'መሞከር' ነዉ እስክ ሳካ ድረስ። ይህ እነ እስከ አሁን ድረስ ያለፍኩበት መንገድ ነው። ፕኤችድ ሥሰራ እንኩዎ በትግል ነዉ ጀምረ የጨረስኩት፤ ምንም ሳይኖረኝ አፕላይ አድርገ ሰዎች እያሾፉኝ " ድሃ ሆነህ ጀምረሃል ድሃ ሆነህ ትጨርሳለህ ስሉኝ'' እነ ግን ወደፍቱን ብቻ እያየሁኝ ተሱፋ ባለመቁረጥ ታግየ፤ በመጨረሻ ስመረቅ እነሱ ካሉት ተቃራን እንድሆን አድረገሃለሁኝ። ስለዝህ እነንተም ባመንችሁበት ነገር ላይ በቀታይነት ሳትታከቱ ሞክር ሞክር ድሉ በመጨረሻ የእናንተ ነዉና። ተሱፋን ባለመቁረጥ የህይወት ትርጉም በተግባር ያዩ፣ በተቃራን በቀታይነት በመስራት በነገሮች ላይ ድል መቀዳጀት የቻሉ ሰው ሆነህ፤ ለእኛ ትልቅ የህይወትህ ተሞክሮ ሳካፈልከን ከልባችን የሆነ ሚስጋና ይድረስህ እንላለን ፕ/ር አለማየሁ ለማ። ከተናገራቸው በጥቅቱ ነው!! ተጻፈ በአብርሃም አሰፋ! #3H-Initiative #"አዕምሮውን፣ ልቡን እና እጁን ተጠቅሞ ለማህበረሰቡ መፍትሄ የሚያመጣ ትውልድ እንፈጥራለን!!!"