TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
TGINSIGHT CHAT
JIFAR CAREER
@JIFAR1
Career✍️ W𝐞 𝐚𝐫𝐞 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐟𝐚𝐦𝐢𝐥𝐲--Y𝐨𝐮𝐫 𝐟𝐢𝐫𝐬𝐭 𝐜𝐡𝐨𝐢𝐜𝐞! 🔔 +251 953-48-43-98 @Jifarsupport
የቅርብ ጊዜ ልጥፎች
የቅርብ ጊዜ ልጥፎች
መለያ: #updates · 1 ልጥፎች
当前筛选 #updates清除筛选
#Updates የመውጫ ፈተና በ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት ላይ የሚሰጠው የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም ይሰጣል። የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች (NGAT) የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት የመግቢያ ፈተና ከጥር 7-9/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል። ፈተናው ለአዲስ የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ አመልካቾች በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ የአንድ ጊዜ የ NGAT ፈተና ውጤት ለሁለት ዓመት ያገለግላል ተብሏል። ይመዝገቡ፦ https://ngat.ethernet.edu.et/login
257 views
Hashtags