TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
ይዘት
የልጥፍ ይዘት
🔶#ፊንቴክ በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ስም በተፈጸመ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ ታዋቂ አርቲስቶች እና የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ይሁን እንጂ ፖሊስ ከወንጀሉ ውስብስብነት አንፃር ተጨማሪ 14 ቀን የምርመራ ጊዜ ጠይቋል። ጠበቆቹ የፖሊስን ጥያቄ ተቃውመው መከራከሪያቸውን አቅርበዋል። የግራ ቀኙን ክርክር የሰማው ፍ/ቤቱ፣ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ለሚያዚያ 14/2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1 ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1