TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
ይዘት
የልጥፍ ይዘት
🔶እስራኤል ግብረሰዶማዊነትን ተቀበለች! እስራኤል ግብረ ሰዶማዊነትን በይፋ በመቀበል በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ለመጀመሪያው ጊዜ የግብረሰዶማውያንን ቀን በሚቀጥለው ሰኔ ወር ልታካሂድ ነው፡፡ የእስራኤል ቱዴይ ዘገባ መሰረት፣ ‹‹የኩራት ምድር›› የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ኢ ምግባራዊ በዓል የሚከበረው በመጽሀፍ ቅዱስ በተጠቀሱት ሰዶም እና ገሞራህ ከተሞች ነው፡፡ ይህ ክበረ በአል በእስራኤል የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዋና አዘጋጅነት የተሰናዳ መሆኑን ዘገባው ጠቅሷል፡፡ ==================== አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/NorRadio1 https://t.me/NorRadio1