TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
ይዘት
የልጥፍ ይዘት
ፕሬዝዳንት መንግስቱ ኃይለማርያም ከአሜሪካ ለአፍሪካ ቡድን ጋር በኢትዮጵያ ስለተከሰተው ረሃብ እና በሰብአዊ እርዳታ ትብብር ላይ ለመወያየት በፅህፈት ቤታቸው ጋብዘው በሚወያዩበት ወቅት ፤ 1977 ዓ.ም (አዲስ አበባ) Ethiopian President Mengistu Haile Mariam meets with the 'USA for Africa' team in his office, 1985, as part of discussions on humanitarian aid and collaboration amidst the Ethiopian famine crisi. #ታሪክን_ወደኋላ#TariknWedehuala#addisababa youtube.com/@tariknwedehuala11