TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #1028 · 8.10

В Телеграме есть функция "Похожие каналы". Не знаю, как платформа оценивает похожесть, но, думаю, что это комбинированная метрика из подписчиков и ключевых слов. Так вот, тёзка Denull сделал прикольный кластеризатор каналов. Я просканировал свой канал на глубину 3 и обозначил кластеры. Какие интересные выводы из этого можно сделать: 1. Каналов про айти так много (возможно именно в ближайших к моему, но я думаю, что и в целом), что они, в свою очередь, тоже делятся на выраженные кластеры: мобилки, фронт, дизайн и т.д. 2. Больше всего айтишных каналов про ML. Это очень модно. 3. Канал ровно на серединке между "Мобильной разработкой" и "Компьютерной безопасностью" — это канал про компьютерную безопасность в мобильной разработке! Прикольно. 4. Каналы со всякими новостями практически неотделимы от каналов с политикой. 5. Если якобы тематический канал находится очень близко к кластеру "Новости и политика", то, вероятно, этот канал часто постит нетематический ширпотребный мусор для разгона трафика. То есть, я бы на такие не подписывался. 6. Вообще нет кластера по настолкам. Похоже, эта тема довольно слабо освещается в блогах. 7. Стартапы и инвестиции находятся где-то между политикой и машинным обучением. Неспроста. #web

Hashtags

Резултати

Намерени 4 подобни публикации

Търсене: #navalblockade

当前筛选 #navalblockade清除筛选

የሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ያለፉ ሰዓታት ሁኔታ፦ የሰላም ጥረቶች መሰናከል እና የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ምላሽ ************** በመካከለኛው ምሥራቅ ያለው ወታደራዊ ውጥረት ዛሬ ወደ አዲስ እና አደገኛ ምዕራፍ ተሸጋግሯል። በፓኪስታን፣ ኢስላማባድ ለ21 ሰዓታት የተካሄደው የሰላም ድርድር ያለምንም ስምምነት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) ዛሬ ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ በኢራን ወደቦች ላይ መደበኛ የባሕር ከበባ መጀመሩን አስታውቋል። ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ የምታስከፍለውን ክፍያ “ዓለም አቀፍ ዝርፊያ” ሲሉ በመኮነን፣ ክፍያውን የሚፈጽም ማንኛውም መርከብ በአሜሪካ ቁጥጥር ሥር እንደሚውል አስጠንቅቀዋል። በሌላ በኩል፣ ኢራን ሆርሙዝ ወሽመጥ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥሯ ሥር መሆኑን በመግለጽ፣ የባሕር ከበባውን እንደማትቀበልና ማንኛውም ወታደራዊ እርምጃ ከባድ አጸፋዊ ምላሽ እንደሚያስከትል አሳውቃለች። እንግሊዝ እና ፈረንሳይ የአሜሪካን የባሕር ከበባ እንደማይደግፉ በማስታወቅ፣ ከጦርነቱ ተሳታፊዎች ነጻ የሆነ እና ጥብቅ የመከላከል ዓላማ ያለው ሰላማዊ ዓለም አቀፍ የባሕር ኃይል ጥምረት ለማቋቋም የጋራ ጉባኤ ጠርተዋል። ቻይና እና ሩስያ መፍትሔው ወታደራዊ ኃይል ሳይሆን በአስቸኳይ ተኩስ አቁም ላይ መድረስ መሆኑን በማስገንዘብ፣ ከበባው የዓለም አቀፍ ንግድ መስመርን እንደሚያስተጓጉል አስጠንቅቀዋል። ሳውዲ ዓረቢያ ከደኅንነት ስትራቴጂ አኳያ ጥንቃቄ የተሞላበት ዝምታን ስትመርጥ፣ ኳታር ቀጣናው ከቁጥጥር ውጪ ወደሆነ ጦርነት እያመራ ነው በማለት ስጋቷን ገልጻለች። ፓኪስታን እና ኦማን በበኩላቸው የተጀመረውን የሽምግልና ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሲያረጋግጡ፣ እስራኤል የአሜሪካን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ደግፋለች። እንደ ዎል ስትሪት ጆርናል እና ሌሎች ሁነኛ የመረጃ ምንጮች፣ በኢስላማባድ የተካሄደው የሰላም ድርድር ላለመሳካቱ ዋናው ምክንያት የኢራን የኑክሌር መርሐ ግብር እና የሆርሙዝ ወሽመጥ የቁጥጥር ሥልጣን ጉዳይ ነው። የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ኢራን የኑክሌር ፍላጎቷን እንድታቆም ያቀረቡትን ጥያቄ አለመቀበሏን ሲገልጹ፤ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራቅቺ በበኩላቸው የአሜሪካ ከፍተኛ ጫና እና የከበባ ዛቻ ለስምምነት ተቃርቦ የነበረውን ድርድር እንዳደናቀፈው ገልጸዋል። የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ተንታኞች የቀጣዩን ጊዜ ሁኔታ በከፍተኛ ስጋት እየተመለከቱት ነው። የስትራቴጂያዊ እና ዓለም አቀፍ ጥናቶች ማዕከል (CSIS) ተንታኞች እንደሚሉት፣ ይህ ጫና ኢራን በየመን የሚገኙ የሁቲ ኃይሎችን በመጠቀም በባቢል መንደብ ወሽመጥ ላይ ተጨማሪ ጥቃቶች እንድትሰነዝር ሊገፋት ይችላል። ይህ ከሆነ እና በአንድ ጊዜ ሁለት ዋና ዋና የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመሮች ከተዘጉ፣ ከ100 ዶላር በላይ የዘለለው የነዳጅ ዋጋ እስከ 150 ዶላር ሊያሻቅብ እንደሚችል የገበያ ተንታኞች ይገምታሉ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በበኩሉ፣ ጦርነቱ እና የኢኮኖሚ መናጋቱ በዓለም ዙሪያ 32 ሚሊዮን ሰዎችን ወደ ድህነት ሊገፋ እንደሚችል ስጋቱን ገልጿል። ከነዚህ አስተያየቶች በመነሳት የተጀመረው የሰላም ጥረት እና የኦማን የሽምግልና ሚና አሁንም ብቸኛው የቀውሱ መውጫ ተስፋ ተደርጎ እየታየ ይገኛል። ለሚ ታደሰ #MiddleEastCrisis#StraitOfHormuz#NavalBlockade#EnergySecurity#Diplomacy

Crypto M - Crypto News

@CryptoM · Post #65353 · 13.04.2026 г., 02:04

🚀 Iranian Official Warns of Potential Response to U.S. Naval Blockade An Iranian official has issued a warning regarding Iran's potential response to a U.S. naval blockade. According to NS3.AI, the official indicated that Iran possesses an unused strategy that could be employed if tensions escalate further. This statement comes amid ongoing geopolitical tensions between the two nations, highlighting the complex dynamics at play in the region. #Iran#US#NavalBlockade#Geopolitics#Tensions#Strategy#MiddleEast

Crypto M - Crypto News

@CryptoM · Post #65321 · 12.04.2026 г., 22:56

🚀 PRECIOUS METALS | Gold Prices Drop 2% Following U.S. Naval Blockade Order Gold prices fell by 2% to approximately $4,650 per ounce after U.S. President Donald Trump ordered a naval blockade of the Strait of Hormuz. According to Jin10, this decision came after peace talks between the U.S. and Iran failed over the weekend in Pakistan, unable to convert a fragile ceasefire into lasting peace following six weeks of conflict in the Middle East. The surge in energy prices has heightened inflation risks, increasing the likelihood that central banks may delay rate cuts or even raise rates. This development poses a bearish factor for non-yielding gold, which typically benefits when borrowing costs are lower. #Gold#PreciousMetals#GoldPrices#USPolitics#NavalBlockade#StraitOfHormuz#Inflation#EnergyPrices#InterestRates#MiddleEastConflict

Crypto M - Crypto News

@CryptoM · Post #65284 · 12.04.2026 г., 14:26

🚀 Oil Futures Surge as Trump Orders Naval Blockade of Strait of Hormuz Oil futures on Hyperliquid experienced a significant increase following U.S. President Donald Trump's directive to implement a naval blockade of the Strait of Hormuz. According to NS3.AI, West Texas Intermediate (WTI) crude oil perpetual futures surged by 7%, reaching $96.40, while Brent futures rose by 6% to $96. The trading volume for WTI futures hit $1.53 billion, ranking it as the third-most-traded instrument on the platform, following Bitcoin (BTC) and Ethereum (ETH). Emergency reserve releases have been compensating for a daily shortfall of approximately 4.5 to 5 million barrels, but this buffer is approaching its limit. #OilFutures#Trump#NavalBlockade#StraitOfHormuz#WTI#Brent#CrudeOil#EmergencyReserves#Hyperliquid#BTC#ETH