TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #1221 · 11.03

Бизнесы и некоторые блогеры сейчас кинулись делать каналы в ВК (да, такие есть). У меня практически каждый день приходит уведомление то от очередного издательства настолок, то от какого-нибудь независимого автора, что типа вот смотрите, теперь вам в личку ВК будем спамить. Я, конечно, отклоняю. Безотносительно того, что сам ВК мёртв, каналы там кажутся одной из наименее жизнеспособных идей, потому что они берут из Телеграма единственный ключевой недостаток — неструктурированную подачу информации, склонную к порождению большого числа очагов мусора (и как следствие точек контроля, если вы занимаетесь информационной гигиеной). Получается, что каналы ВК это если взять каналы в Телеграме и оставить у них только серьёзные телеграмные проблемы UX, но не добавить, например, телеграмное доверие людей к площадке и телеграмный же акцент на понятной core-функциональности, позволяющий приложению быть относительно минималистичным (с поправкой на тягу Дурова к рюшечкам для детей). Взяли только самое плохое. Зачем? Тем не менее, вопрос о том, куда переходить бизнесам, и тем людям, которым неудобен впн 24/7, остаётся. В максе, прости господи, (даже если представить, что им кто-то начал пользоваться), слишком странные правила по созданию каналов. Я, например, могу туда прийти только как ИП Пешехонов Денис, а короткий адрес канала у меня будет сгенерированным, что-то типа user12345. Пора поднимать ActivityPub-сервер, получается? #web@clockstackwheels

Hashtags

Резултати

Намерени 5 подобни публикации

Търсене: #election2018

当前筛选 #election2018清除筛选

ምርጫ - የነገን ብሩህ ተስፋ ለመቅረጽ የሚያስችል ቁልፍ መሣሪያ ****** ታላቁ የሰላም ተምሳሌት ኔልሰን ማንዴላ "ምርጫ የተሻለች ዓለምን ለመገንባት በእጃችን ያለ ታላቅ ዕድል ነው" የሚል አባባል ነበራቸው። ይህም የምርጫ ድምፃችን ከማንኛውም ቁሳዊ ኃይል ይልቅ የነገን ብሩህ ተስፋ ለመቅረጽ በእጃችን ያለ ዋነኛ ቁልፍ መሣሪያ መሆኑን ያሳያል። መራጭ መሆን መብት ብቻ ሳይሆን ለሀገርና ለሚመጣው ትውልድ የሚደረግ ታላቅ የዜግነት ኃላፊነት ነው። በምንሰጠው ድምፅ ፍትሕን፣ ልማትንና ሰላምን የመገንባት አቅም አለን። የምርጫ ድምፃችን የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ መሠረት ነው። ስለዚህ ታሪክን የዴሞክራሲ ታሪክን በጎ መልኩ ለመገንባት እያንዳንዱ ድምፅ የራሱ የሆነ ክቡር ዋጋ እንዳለው ተገንዝበን፣ በበሰለና በኃላፊነት ስሜት መሳተፍ ይገባል። ምርጫ የግለሰቦች ውድድር ሳይሆን የጋራ ቤታችንን የምናድስበት የጋራ ራዕያችን ነው! እኔ የምርጫ ጉዳይ ያገባኛል፣ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እሳተፋለሁ! እርስዎስ? በጌትነት ተስፋማርያም #EBC#Election2018#Ethiopia

ወደ ለምለሙ ምድር ለመሻገር የሁላችንም እጅ ያስፈልጋል ************** ጥንት በአንድ ታላቅ ተራራ ግርጌ የሚኖሩ ሰዎች ወደ ማዶ የሚገኘው ለም ምድር ለመሻገር ፈልገዋል። ሆኖም ወደዚያ ለመሻገር የሚያስችል ድልድይ አልነበረም። የሀገሬው ሽማግሌዎችም አንድ ጥበብ ተናገሩ፤ "ጠንካራ ድልድይ መሥራት ይገባል፤ ይህ ድልድይ የሚገነባው እያንዳንዱ ሰው በሚያመጣው ጠጠር ነው" አሉ። እያንዳንዷ እናት፣ እያንዳንዱ ወጣትና አዛውንት አንዲት ጠጠር አመጡ። አንዱ "ጠጠሬ ትንሽ ናት" ብሎ አላቃለለም፤ ሌላውም "እኔ ባላመጣ ምን ይጎድላል?" ብሎ ወደ ኋላ አላለም። በመጨረሻም፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ትናንሽ ጠጠሮች ተከመሩ። እነዚያ ተለይተው ሲታዩ የማይረቡ የሚመስሉ ትናንሽ ጠጠሮች ተገጣጥመው ታላቅና ጽኑ ድልድይ ገነቡ። ሕዝቡም በገዛ እጁ በገነባው ድልድይ ላይ ተራምዶ ወደ ለምለሙ ምድር ተሻገረ። ያ ድልድይ የቆመው በአንድ ሰው ጥንካሬ ሳይሆን፣ በእያንዳንዱ ግለሰብ ተሳትፎና እምነት ነበር። ምርጫ ልክ እንደዚያ ድልድይ ግንባታ ነው። እያንዳንዷ ድምፅ እንደ አንዲት ጠጠር ናት። ጠጠሮቹ ሲደመሩና ሲተባበሩ ማንም የማይበግረው መሠረት ይሆናሉ። የዴሞክራሲው ድልድይ እንዲጸና፣ የነገው ብርሃን እንዲመጣና ለምለሙ ተራራ እንዲደረስበት፤ እጅ ለእጅ ተያይዘን በምርጫ መሳተፍ የዜግነት ግዴታችን ብቻ ሳይሆን የታሪክ አደራችንም ነው። #EBC#election2018#Ethiopia#EthiopianBroadcastingCorporation

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ አሃዞች *********** ከየካቲት 28 - መጋቢት 10/2018 ዓ.ም ጠቅላላ የተመዘገቡ መራጮች፦ ከ18.5 ሚሊዮን በላይ የጾታ ስብጥር፦ ወንዶች፦ 10,133,639 ሴቶች፦ 8,422,698 የምርጫ አስፈጻሚዎች ብዛት፦ 187,028 ባለሙያዎች #Ethiopia#Election2018#Democracy#EthiopianBroadcastingCorporation

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የእጩዎች ዝርዝር ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል - ምርጫ ቦርድ ********************* የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደሩ እጩዎች ዝርዝር ከዛሬ ምሽት ጀምሮ በየምርጫ ክልሎቹ ይፋ እንደሚደረግ አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ እንደገለጹት፤ ቦርዱ በፖለቲካ ፓርቲዎች የቀረቡለትን የእጩዎች ዝርዝርና ተያያዥ ሰነዶችን በጥንቃቄ የመመርመር ሥራውን አጠናቋል። በዚህ የምርጫ ሒደት 47 ፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሳተፉ ሲሆን፣ በአጠቃላይ 10 ሺህ 934 እጩዎች ለምርጫ ቀርበዋል። ከእነዚህም መካከል 2 ሺህ 198 እጩዎች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ 8 ሺህ 736 እጩዎች ደግሞ ለክልል ምክር ቤቶች የሚወዳደሩ ናቸው። በምዝገባው ሂደት 73 የግል እጩዎች የተካተቱ ሲሆን፣ ከጠቅላላው የእጩዎች ቁጥር ውስጥ 2 ሺህ 760 ሴቶችና 8 ሺህ 174 ወንዶች መሆናቸውን ቦርዱ ገልጿል። በሳምሶን ገድሉ #EBC#Ethiopia#Election2018#NEBE#Democracy#Candidates#ኢትዮጵያ#ምርጫ2018

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ የሚከናወንባቸው ሦስት ዘመናዊ አማራጮች ***************** ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚከናወነው የመራጮች ምዝገባ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ባገናዘበ መልኩ በሦስት ዋና ዋና አማራጮች እንደሚከናወን ቦርዱ አስታውቋል። የመጀመሪያው አማራጭ መራጮች በተለመደው አሠራር በአካል በምርጫ ጣቢያ በመገኘት ምዝገባ የሚያከናውኑበት መደበኛ ሂደት ነው። ከዚህ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምዝገባ ሂደቱን ይበልጥ ቀልጣፋ ለማድረግ 'ምርጫዬ' የተሰኘ አዲስ የሞባይል መተግበሪያ በቅርቡ ተደራሽ ያደርጋል። መራጮች ይህንን መተግበሪያ ከፕሌይ ስቶር (Play Store) ወይም ከአፕ ስቶር (App Store) በማውረድ ባሉበት ሆነው ራሳቸውን መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን፥ ለዚሁ አገልግሎት የተዘጋጀውን የዌብ አማራጭ ሊንክም በቦርዱ ድረ-ገጽ ላይ ማግኘት ይቻላል። ሦስተኛው አማራጭ ደግሞ በምርጫ ጣቢያዎች በሚገኙ የምርጫ አስፈጻሚዎች እገዛ በታብሌት (Tablet) የሚከናወን የዲጂታል ምዝገባ ሂደት መሆኑ ተገልጿል። በምርጫ ጣቢያም ሆነ በግል ስልክ የሚከናወኑት የዲጂታል ምዝገባ አማራጮች ተፈጻሚ የሚሆኑት ቦርዱ የኢንተርኔት ተደራሽነትን መሠረት በማድረግ ይፋ በሚያደርጋቸው የተወሰኑ አካባቢዎች ላይ ብቻ መሆኑ ታውቋል። በቦርዱ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የመራጮች ምዝገባ ከየካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀመራል። #Ethiopia#Election2018#DigitalRegistration#NEBE#EthiopianElection#NewsUpdate