TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #147 · 9.01

Закончил собирать самое крутое LEGO Technic в своей жизни — подаренную друзьями Lamborghini Sean 42115. Модель выделяется даже из серии Лего для взрослых: крутая премиальная коробка в стиле настоящего автомобиля, дизайн с запредельным даже для Лего уровнем детализации и повторения контуров, очень много дополнительной информации о Sean в инструкции, а ещё каждый набор снабжён уникальным номером под капотом, похожим на VIN, по которому можно оставить на сайте Лего отзыв и свои впечатления. Сборка заняла даже у меня несколько дней: внутри полноценная многоступенчатая коробка передач (она соединяет полноприводные колёса с механическим муляжом V12-двигателя), фирменные ламбо-двери с открытием вверх, изменяемая степень подъёма антикрыла, рабочая подвеска и внушительный размер — 60 сантиметров в длину. Я давний фанат дизайна Lamborghini. Мне нравится бескомпромиссная и узнаваемая форма, нравится смелость делать что-то непохожее на обычные автомобили. Даже среди суперкаров эти машины выглядят, как гости из будущего. Вряд ли когда-либо в жизни я смогу купить себе настоящую, но иметь такой проработанный и качественный экземпляр на полке очень круто. Спасибо друзьям за подарок :) #life

Hashtags

Резултати

Намерени 1 подобни публикации

Търсене: #aisha2

当前筛选 #aisha2清除筛选

አይሻ-2፡ የቀጠናው የልማት ጮራ እና የኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ልዕልና! ******************** ዛሬ በሀገራችን ሌላ ድንቅ ታሪክ ተፅፏል! እነሆ ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ የጀመረችውን ታላቅ ጉዞ የሚያረጋግጠው የአይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በይፋ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል። ይህ ፕሮጀክት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው የቀጠናው ሀገራት አዲስ የተስፋ ብርሃን ይዞ ብቅ ብሏል። የቀጠናዊ ትስስር ዋነኛው መሰረት አይሻ-2 ከኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫነት ባለፈ፣ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራትን በኢኮኖሚና በልማት ለማስተሳሰር ለተያዘው ግብ ትልቅ አቅም ነው። ይህ ፕሮጀክት የቀጠናውን የልማት ተስፋ የሚያለመልም፣ የንግድና የኢንዱስትሪ እንቅስቃሴን የሚያፋጥን እንዲሁም በሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር የጋራ ዕድገት እና ትስስር ምልክት ነው። ኢትዮጵያ ኃይልን በማመንጨትና ለአጎራባች ሀገራት በማከፋፈል፣ የቀጠናው የኢኮኖሚ ሞተር የመሆን ሚናዋን በተግባር እያረጋገጠች ትገኛለች። ኢትዮጵያ፡ የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል ዛሬ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ግንባር ቀደም ማዕከል እየሆነች መምጣቷን ዓለም እያየው ነው። ከወንዞቻችን፣ ከቆላማ አካባቢዎች ንፋስና ከምድር ውስጥ እንፋሎት የምናመነጨው “አረንጓዴ ኃይል” (Green Energy) የሀገራችንን ተወዳዳሪነት ከፍ አድርጎታል። አይሻ-2 ኢትዮጵያ አካባቢን የማይበክሉ የኃይል አማራጮችን በማስፋፋት ረገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ቁርጠኝነትና የመሪነት ሚና በጉልህ የሚያሳይ ማረጋገጫ ነው። ርዕይን ወደ ተግባር የመለወጥ ብቃት ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ያላትን ርዕይ ወደ ተግባር ለመለወጥ ቁርጠኛ ብቻ ሳትሆን፣ ታላላቅና ውስብስብ የሆኑ የልማት ሥራዎችን የመፈፀም በቂ አቅም ያላት መሆኑንም በተግባር አሳይቷል። የተረጋጋና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት በቴክኖሎጂ ለሚመራ ኢኮኖሚ ዋነኛው የጀርባ አጥንት እንደመሆኑ መጠን፣ አይሻ-2 ለኢንዱስትሪዎቻችን መነቃቃትና ለዜጎቻችን ኑሮ መሻሻል የማይተካ ሚና ይጫወታል። በበረሃው ንፋስ የታጀበው ይህ የልማት ጉዞ፣ የነገ ብልጽግናችንን የምናረጋግጥበት የኩራት መንገዳችን ነው። የኢትዮጵያ ብርሃን ከራሷ አልፎ ለጎረቤቶቿ እንዲተርፍ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፤ እንኳን ደስ አለን! #Aisha2#RenewableEnergy#RegionalIntegration#EthiopiaRising#GreenEnergy#EnergyHub