TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #310 · 21.04

Поймал себя на том, что иногда мне нравится ездить на автомобиле, а иногда нет. Понятно, что чилить на автостраде это прикольно, а пробиваться через городские пробки — нет. Но я осознал, что иногда мне в городе вполне прикольно, а иногда нет. Я даже в пробках иногда стою спокойно. Начал рефлексировать, и понял: мне приятно ездить, когда я никуда не тороплюсь. Когда можно опоздать на 5-10-15 минут, а то и на полчаса. В гости к друзьям обычно можно опоздать. В магазин можно опоздать, если ты не под закрытие едешь. А вот если едешь на какое-то мероприятие ко времени, то опаздывать нельзя, и обычно даже 10 минут неприятны. Дорожная ситуация меняется не слишком предсказуемо. Время на поиск места парковки тоже не определено. Да и постоянное искушение где-то что-то нарушить, чтобы не опоздать. Либо наоборот — выезжаешь на машине сильно заранее, и на месте просто ждёшь полчаса. В общем, машина хорошо решает задачу "Добраться куда-то в место, плохо доступное другими видами транспорта". Но не слишком хорошо решает задачу "Добраться куда-то к заданному моменту с точностью плюс-минус 5 минут". А, например, пешком + метро решает хорошо. Можно, конечно, пофантазировать на тему какого-то предсказания и правильного планирования, но на деле пара забитых перекрёстков вполне могут стоить вам 10 минут, что в контексте городской жизни довольно много. P.S. Скоро у меня отпуск, и будут очень интересные посты про дроны и мототехнику. Хотя погода в Питере как обычно норовит подвести в самое неподходящее время. С таким климатом хоть на автомобиле езди! #life

Hashtags

Резултати

Намерени 2 подобни публикации

Търсене: #nationaldefense

当前筛选 #nationaldefense清除筛选

ትውልድ ከአያቶቹ ታሪክ በመማር ለሀገር ሉዓላዊነት የበኩሉን ሊወጣ ይገባል - አቶ ታገሰ ጫፎ ******************* ወጣቱ ትውልድ ከቀደምት አያት አባቶቹ ታሪክ በመማር ለኢትዮጵያ አንድነት እና ሉዓላዊነት የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ የትናንት ጀግንነትን የሚያወሳ፣ የዛሬን ጥንካሬ የሚያሳይ እና የነገን ተስፋ የሚጠቁም የመከላከያ ሙዚየም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ እና በመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ተመርቆ ተከፍቷል። በምረቃው ወቅት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እንደገለጹት፤ የጀግኖች አባቶችን ታሪክ የሚዘክር ሙዚየም መኖሩ ወጣቱ ትውልድ የቀደምቶችን ገድል ተረድቶ የራሱን አዲስ ታሪክ እንዲሠራ ትልቅ በር የሚከፍት ነው። ወጣቱ ትውልድ ከታሪኩ በመማር ለኢትዮጵያ አንድነት እና ሉዓላዊነት መጠበቅ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባም አሳስበዋል። የመከላከያ ቅርስ ጥናት እና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ጥሩዬ አሰፌ በበኩላቸው፤ ሙዚየሙ 118 ዓመታትን ያስቆጠረውን የመከላከያ ሠራዊት የጀግንነት ታሪክ ለተተኪው ትውልድ በማስተላለፍ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia #DefenseMuseum#NationalDefense#History#Sovereignty

ሕይወቴን ለሀገሬ እሰጣለሁ፦ የኢራን ፕሬዚዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ***************** በመካከለኛው ምስራቅ የቀጠለውን የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት ተከትሎ፣ የኢራኑ ፕሬዚዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ለሀገራቸው መስዋዕት ለመሆን ቃል ከገቡ 14 ሚሊዮን ኢራናውያን ጋር ተቀላቅለዋል። ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባስተላለፉት መልዕክት፣ "እኔም እንደ 14 ሚሊዮኑ ኩሩ ኢራናውያን ሁሉ ሕይወቴን ለሀገሬ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ፤ ሁሌም ለኢራን እኖራለሁ" ሲሉ ገልጸዋል። ይህ የሕዝብ ንቅናቄ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ የኢራን ምክር ቤት አባላትም ንቅናቄው ሕዝቡና መንግሥት ለሀገራቸው ዳር ድንበር ያላቸውን ዝግጁነት በተግባር ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል። በተለይም በገጠርና በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች ጠላትን ለመመከት እያደረጉት ያለው ተጋድሎ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፏል ተብሏል። ባለፈው ወር አጋማሽ የአሊ ካሜኒን መገደል ተከትሎ የተቀሰቀሰው ይህ ጦርነት፣ ኢራን በአሜሪካና በእስራኤል ላይ የአጸፋ እርምጃዎችን እንድትወስድ አድርጓታል። አሁን የተጀመረውና ቁጥሩ በየሰዓቱ እየጨመረ የሚገኘው ይህ የራስን ሕይወት ለሀገር አሳልፎ የመስጠት ዘመቻ፣ በኢራናውያን ዘንድ ያለውን ጠንካራ ብሔራዊ ስሜትና አንድነት ለዓለም ያሳየ ክስተት ሆኖ ተመዝግቧል ሲል ፕሬስ ቲቪ ዘግቧል። #Iran#Pezeshkian#NationalDefense#MiddleEastCrisis#BreakingNews