@ebcnewsnow · Post #51982 · 02.03.2026 г., 05:35
የኢትዮጵያውያን የጀግንነት እና የአልበገር ባይነት ውርስ ከዓድዋ ድል እስከዛሬ የቀጠለ የጥቁር ሕዝቦች መንፈስ ነው፡፡ በኢቢሲ ዶትስትሪም የዓድዋ ድል130ኛ ዓመት አከባበር በቀጥታ ከስፍራው እያደረስናችሁ እንቀጥላለን! #Adwa130#ዓድዋ130#AdwaVictory#የዓድዋድል#Ethiopia
TGINSIGHT SIMILAR POSTS
Изходен канал @clockstackwheels · Post #521 · 30.08
Telegram изъял 70% адресов каналов, которые не проявляли активность год или более (то есть отобрал у них короткое имя, как например моё @clockstackwheels). Дуров заявил, что, дескать, эти адреса принадлежали иранским киберсквоттерам. Хотя, зная его любовь к выдаче желаемого за действительное, могу предположить, что 70% каналов просто были заброшены. И у меня даже есть идеи, почему, но, думаю, вы и сами догадываетесь. Тем не менее, независимо от истинных причин, чистить неактивные адреса я считаю правильным. Каналы созданы для того, чтобы быть живым фидом какой-то информации. Не обязательно блогом, это может быть даже технический канал с логом вашего CI/CD по работе. Издание Telegram Info запустило петицию с требованием вернуть эти адреса. Вот что они пишут: Зачастую каналы используются авторами как личные визитные карточки, каталоги, энциклопедии и публичные архивы.. Я тоже так могу: Зачастую микроскопы используются владельцами как подставки для книг, линзы для поджига костра и инструмент забивания гвоздей!. Думаю, то же самое (экспроприацию адресов) сделали бы с ботами, если бы на платформу ботов не положили огромный болт ещё несколько лет назад. #web
Hashtags
Търсене: #adwa130
@ebcnewsnow · Post #51982 · 02.03.2026 г., 05:35
የኢትዮጵያውያን የጀግንነት እና የአልበገር ባይነት ውርስ ከዓድዋ ድል እስከዛሬ የቀጠለ የጥቁር ሕዝቦች መንፈስ ነው፡፡ በኢቢሲ ዶትስትሪም የዓድዋ ድል130ኛ ዓመት አከባበር በቀጥታ ከስፍራው እያደረስናችሁ እንቀጥላለን! #Adwa130#ዓድዋ130#AdwaVictory#የዓድዋድል#Ethiopia
@ebcnewsnow · Post #51995 · 02.03.2026 г., 15:05
ሰርጌይ ላቭሮቭ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ******************** የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፤ የዓድዋ ድል በአፍሪካ ታሪክ አንዲት ሀገር በቅኝ ገዥ ኃይል ላይ የተቀዳጀችው የመጀመሪያው ድል በመሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጽዕኖ የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። ድሉ የኢትዮጵያውያንን የጽናት መንፈስ ከማረጋገጡ ባለፈ በመላው አፍሪካ ለሚካሄዱ የነፃነት ትግሎች መነሻ መሆኑንም አክለዋል። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት የዘለቀ የወዳጅነት ታሪክ እንዳላቸው የጠቀሱት ሰርጌይ ላቭሮቭ፤ በየተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በተለይም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እየሠሩ መሆኑን ጠቁመዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል በንግድ፣ በኢኮኖሚ፣ በሳይንስ እና በባህል ዘርፎች ትብብሮች እያደጉ መሆናቸውን መግለጻቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል። በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግንባታን ጨምሮ፣ የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታልን መልሶ መገንባት እና የጋራ ባዮሎጂካል ምርምር ማዕከል መመሥረት ዋና ዋናዎቹ የትብብር ፕሮጀክቶች መሆናቸውን ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። #EBC#Ethiopia#Russia#Adwa130#Diplomacy#SergeyLavrov#GedionTimotheos#BRICS
@ebcnewsnow · Post #51947 · 27.02.2026 г., 10:21
ዓድዋ ከዚህ ይጀምራል! #EthiopianBroadcastingCorporation#ዓድዋ#ዓድዋ_ከዚህ_ይጀምራል#VictoryOfAdwa#Adwa130#Ethiopia#PanAfricanism#AdwaVictory#BlackHistory#PrideOfAfrica
@rednile12 · Post #11124 · 01.03.2026 г., 15:25
🇪🇹Adwa at 130: A Victory That Shaped a Continent By: Alexander Yoh. / @rednile12 On March 1, 1896, Ethiopia achieved the impossible—defeating Italy and sending shockwaves through colonial powers. Adwa wasn’t just a battle; it was a statement: Africa can defend its sovereignty. Today, Adwa’s legacy is a blueprint for the future—unity across diversity, strategic independence, and self-reliance. From Menelik II’s brilliant leadership to Ethiopia’s modern projects like the Grand Renaissance Dam, the message is clear: our strength is in standing together and shaping our destiny. 📖 Read the full story here: Adwa’s 130-Year Legacy #የጥቁር_ህዝብ_ኩራት#ዓድዋ_130 #የኢትዮጵያውያን_ድል#Adwa130#EthiopianPride#AfricanUnity#Sovereignty#MenelikII#TaytuBetul#RedNileMedia#AfricanResilience#AdwaLegacy#SelfReliance
@rednile12 · Post #11074 · 27.02.2026 г., 12:30
🎙️WEEK 17 | LIVE DISCUSSION ⚔🛡My Generation & Adwa Reflecting on the 130th Anniversary of the Victory of Adwa In honor of the 130th Anniversary of the Victory of Adwa, celebrated on Yekatit 23, 2018 (E.C.), we invite you to a powerful and timely conversation on legacy, identity, and national consciousness. Tonight, on the Ethiopia First Telegram Channel, we will discuss, reflect, and critically engage on what Adwa means for our generation — and why it still matters today. Be part of this historic dialogue. 📅February 27, 2026 🕗8:00–10:00 PM (EST) | 2:00–4:00 PM (Ethiopia Time) 🎙️Host: Ethiopia First 🗣️Guest: Alexander Yohannes — Red Nile Media 🔗Join Live:https://t.me/+AAE_Pc8aWTczYTA0 — #Adwa130#VictoryOfAdwa#AdwaAnniversary#MyGenerationAndAdwa #EthiopiaFirst#RedNileMedia#EthiopianHistory#AfricanVictory #PanAfricanLegacy#Yekatit23#EthiopianPride#AdwaSpirit#EthiopiaRising