TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #521 · 30.08

Telegram изъял 70% адресов каналов, которые не проявляли активность год или более (то есть отобрал у них короткое имя, как например моё @clockstackwheels). Дуров заявил, что, дескать, эти адреса принадлежали иранским киберсквоттерам. Хотя, зная его любовь к выдаче желаемого за действительное, могу предположить, что 70% каналов просто были заброшены. И у меня даже есть идеи, почему, но, думаю, вы и сами догадываетесь. Тем не менее, независимо от истинных причин, чистить неактивные адреса я считаю правильным. Каналы созданы для того, чтобы быть живым фидом какой-то информации. Не обязательно блогом, это может быть даже технический канал с логом вашего CI/CD по работе. Издание Telegram Info запустило петицию с требованием вернуть эти адреса. Вот что они пишут: Зачастую каналы используются авторами как личные визитные карточки, каталоги, энциклопедии и публичные архивы.. Я тоже так могу: Зачастую микроскопы используются владельцами как подставки для книг, линзы для поджига костра и инструмент забивания гвоздей!. Думаю, то же самое (экспроприацию адресов) сделали бы с ботами, если бы на платформу ботов не положили огромный болт ещё несколько лет назад. #web

Hashtags

Резултати

Намерени 2 подобни публикации

Търсене: #solarpanel

当前筛选 #solarpanel清除筛选

ሀዋሳ በአፍሪካ ትልቁን የሶላር ሴል ምርት የምታመርት ከተማ ሆናለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተገነቡትን የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ምዕራፍ 2፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎችን እንዲሁም የኤች.ዜድ ጋዝ ማምረቻ ፋብሪካን በይፋ መርቀዋል። ሦስቱ የሶላር ፋብሪካዎች በዓመት በድምሩ 11.3 ጊጋ ዋት ንጹሕ ኃይል የማመንጨት አቅም ያላቸው ሲሆን፣ የኤች.ዜድ ጋዝ ፋብሪካ ደግሞ በዓመት 900 ቶን ኦክስጅን፣ 40 ሺህ ቶን ናይትሮጅን እና 7 ቶን ሃይድሮጅን ለገበያ የሚያቀርብ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ከዚህ ቀደም ሰዎች ወደ ሀዋሳ የሚመጡበት ዋናው ምክንያት በከተማዋ ውበት እና መስተንግዶ ለመደሰት እና ለመዝናናት እንደነበር አንስተዋል። አክለውም፥ አሁን ደግሞ ሀዋሳ በቀድሞ ታሪኳ ላይ ሌላ አዲስ ታሪክ በማከል በአፍሪካ ትልቁ የሶላር ሴል ምርት የሚመረትባት ከተማ መሆን መቻሏን በመጥቀስ የከተማዋን ነዋሪዎች “እንኳን ደስ አላችሁ" ብለዋቸዋል። ከጥቂት ዓመታት በፊት የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጨርቃጨርቅ ይመረትበት እንደነበረ ጠቅሰው፣ በዚህ መሃል የአጎዋ የቀረጥ ነፃ ኤክስፖርት ዕድል በመቋረጡ 90 በመቶ ሼዶች ሥራ ፈትተው ፓርኩን ለቀው መውጣታቸውን አስታውሰዋል። ከክስተቱ አካሄዳችን አያዋጣም፣ ምርት ማስፋት (ዳይቨርሲፋይ ማድረግ) አለብን፣ በአንድ ዘርፍ እና በአንድ ገበያ ላይ ብቻ የተመሠረተ አካሄድ ለኢትዮጵያ አያዋጣም የሚል ትምህርት ወስደናል ብለዋል። ከዚያም ከዓመት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ወደ ቬትናም በመሄድ በሶላር ዘርፍ ተለቅ ያለ ገንዘብ ኢንቬስት አድርገው በቀላሉ ገበያ ማምጣት ለሚችሉ ባለሃብቶች ግብዣ አቅርበናል ነው ያሉት። በወቅቱ በቬትናም ቶዮን ጎብኝተን፣ እንደዚያ ያለ ፋብሪካ ኢትዮጵያ ውስጥ ለማየት በጣም ጓጉተን ነበር፤ ቶዮ መጥቶ የመጀመሪያውን ፌዝ 2 ጊጋ ዋት ሥራ ካስጀመረ በኋላ ወደ 4 ጊጋ ዋት ለማሳደግ ወሰነ፤ ሌሎች ሁለት ተጨማሪ ፋብሪካዎችም እርሱን ተከትለው በመምጣታቸው አሁን የፓርኩ ዓመታዊ አማካይ የማምረት አቅም 11.3 ጊጋ ዋት ደርሷል ሲሉ አብራርተዋል። #Hawassa#SolarPanel#Factories#AbiyAhmed#EBC

Reuters: World

@reutersworldchannel · Post #149135 · 08.10.2021 г., 17:46

Solar panels help winemaker fight climate change A roof of solar panel shades helps this French winemaker to protect his vineyard from hard frosts and blistering heat. #France#Vineyard#FrenchWinemaker#SolarPanel#ClimateChange#News#Reuters Subscribe: http://smarturl.it/reuterssubscribe Reuters brings you the latest business, finance and breaking news video from around the globe. Our reputation for accuracy and impartiality is unparalleled. Get the latest news on: http://reuters.com/ Follow Reuters on Facebook: https://www.facebook.com/Reuters Follow Reuters on Twitter: https://twitter.com/Reuters Follow Reuters on Instagram: https://www.instagram.com/reuters/?hl=en ➖@reutersworldchannel➖