TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #528 · 3.09

Твиттер анонсировал редактирование твитов для платных подписчиков. Кто не знает: это предельно базовая функция, которую десятилетия просило подавляющее большинство активных твиттерян. "Редактирование твитов" было чем-то вроде высказывания "Карфаген будет разрушен" из известного фразеологизма. И вот его вроде как вводят. Только за деньги и только в первые полчаса после публикации. Здесь я хочу вспомнить об альтернативах. Позавчера был спор в Телеграме об айфонах и о том, можно ли называть монополией что-то, формально имеющее альтернативы. Так вот: отсутствие редактирования твитов причиняло многим активным пользователям феерические неудобства. Как вы думаете, ушли ли они в какую-то альтернативную соцсеть? А, может, сделали свою и довели до того же уровня популярности? На самом деле администрация твиттера могла всё это время делать с пользователями почти что угодно и причинять неудобства любого уровня. Таких случаев было немало: кропы картинок на десктопе, закрытие API для кастомных клиентов, бан Трампа и т.д. Пользователей могли ставить раком десятками способов, и они бы всё равно никуда не делись. Угадайте, почему. P.S. В январе я вам писал, а позже ещё моя знакомая Лена Савинова независимо от меня пришла к тем же выводам, что в Твиттере очень много нытья и страданий. Думаю, вместо нытья об отсутствии редактирования твитов теперь будет нытьё о платности этого редактирования. Запомните этот твит. #web

Hashtags

Резултати

Намерени 5 подобни публикации

Търсене: #goodfriday

当前筛选 #goodfriday清除筛选

የስቅለት በዓል በወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እየተከበረ ነው ************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በአምስት ኪሎ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድነት ሲል በመስቀል ላይ የከፈለው መከራና መስዋዕትነት በስፋት ተነስቷል። ይህ በመስቀል ላይ የተፈጸመው ተግባር ሰውን ከኃጢአት ባርነት ነጻ እንዳወጣው ሁሉ፣ የዛሬው ትውልድም ከጥላቻና ከቂም በቀል ባርነት ነጻ መውጣት እንዳለበት ተገልጿል። የመስቀሉ ፍቅር የክፋት ሁሉ ማክተሚያ፣ የይቅርታና የትሕትና ትምህርት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን፤ አማኙም ይህን ታላቅ መሠረት በመከተል ባለፈ ታሪክ ላይ ከመቆዘም ይልቅ ለነገው ብሩህ ተስፋ ይቅርታን ስንቅ ሊያደርግ እንደሚገባ መልዕክት ተላልፏል። በቤተ ክርስቲያኒቱ በተዘጋጀው በዚህ አገልግሎት ላይ የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች፣ አገልጋዮች፣ ምዕመናን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል። በዕድሉ ፈቀደ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#GoodFriday#MekaneYesus#AddisAbaba

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ****************** የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን የተገኙበትን መንፈሳዊ ድባብና የበዓሉን አከባበር የሚያሳዩ ምስሎችን ይመልከቱ። 📸፦ በዮሴፍ እሸቴ Ethiopian Broadcasting Corporation #GoodFriday#CatholicChurchEthiopia#HolyWeek#Ethiopia

In Spain, Good Friday is part of Semana Santa (Holy Week). Cities hold large religious processions. Groups called brotherhoods organize these events. People wear long robes and pointed hoods. They walk slowly as an act of penance. Huge floats called “pasos” show scenes from the crucifixion of Jesus. These can weigh over a ton and are carried by teams underneath. Some cities have music with drums and bands. Others stay completely silent. People also sing emotional songs from balconies. In Seville, processions can last all night. In Málaga, there is a tradition of pardoning a prisoner. In Valladolid, old sculptures from the 16th and 17th centuries are used. Traditional foods include torrijas and buñuelos. 🇪🇸🕯️🎭🥁 [Read more 1] [Read more 2] @googlefactss #GoodFriday#SemanaSanta#Spain#Traditions#History#Culture

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እየተከበረ ነው ***************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም የሕመማት ሳምንትን በሚዘክሩ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርኃ ግብሮች ነው እየተከበረ የሚገኘው። በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚነበቡ ሲሆን፤ በዕለተ ስቅለት የተከናወኑ ተግባራት እየታሰበም የስግደት ስርዓት ይከናወናል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Orthodox#GoodFriday#Religion#Prayer

በኢትዮጵያ ካቶላካዊት ቤተክርስቲያን የስቅለት በዓል እየተከበረ ነው ****************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን፣ በልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በዚሁ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን ተገኝተዋል። በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እና በልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ነው የሚገኘው። በሩት ወርቁ #EBC#Ethiopia#CatholicChurch#GoodFriday#CardinalBerhaneyesus#Religion