TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #608 · 25.10

Стоило обрадоваться, что в новом дизайне ВК видеозаписи поставили на видное место в верху страницы, а я как раз стал частенько видосы с дрона заливать. И вот теперь этот раздел убрали вниз, а в шапке оставили буквально худшие четыре раздела, которые наименьшим образом подходят для презентации страницы. Фото — никто давно не юзает ВК как фотоблог, и сюда будут попадать картинки, которыми иллюстрируют посты (вот как у меня), и которые без поясняющего текста просто рандомный мусор. Клипы — не должны были существовать изначально ни в каком виде. Но вообще, речь о дизайне страницы для десктопов, на которых вертикальное видео смотрят только очень странные люди. Музыка — актуально только если вы автор и исполнитель песен, презентуете свою страницу своими же треками. Потому что презентовать её просто чужой музыкой, которую вы любите — полная фигня, и никому не нужно. Статьи — единственное, что хоть как-то оправдано в этом месте, но формат для ВК настолько мёртвый, его считайте нет. Даже профильные паблики, как я вижу, перешли с редактора статей на тупо ссылки на свои внешние сайты. Вероятно, потеря в охватах одинаковая что для ссылок, что для статей (на которые никто не нажимает), но сайт проще монетизировать. #web

Hashtags

Резултати

Намерени 5 подобни публикации

Търсене: #houseoffederation

当前筛选 #houseoffederation清除筛选

ለክልሎች የሚተላለፍ የጋራ ገቢ መጠን እያደገ መጥቷል - አቶ አገኘሁ ተሻገር *************** ለክልሎች የሚተላለፈው የጋራ ገቢ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር አስታወቁ። ምክር ቤቱ በገቢዎች ሚኒስቴር እና በማዕድን ሚኒስቴር ተሰብስቦ በቀመሩ መሠረት የሚተላለፈው የክልሎች ድርሻ በትክክል መድረሱን ለማረጋገጥ በተከናወነ የፋይናንስና ሕጋዊነት ኦዲት ግኝት ላይ የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፤ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የሚሰበሰበው የጋራ ገቢ ለክልሎች ለማስተላለፍ የሚሰላበት ቀመር ማሻሻያ እንደተደረገበት አስታውሰዋል። ከማሻሻያው አስቀድሞ ክልሎች ከጋራ ገቢ የሚያገኙት ድርሻ 4.2 ቢሊዮን ብር ብቻ እንደነበረ ጠቁመው፤ አሁን ላይ መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ገልጸዋል። እንደ አፈ-ጉባኤው ማብራሪያ፣ በ2017 በጀት ዓመት ብቻ ከጋራ ገቢ ለክልሎች የሚከፋፈለው ድርሻ 91.73 ቢሊዮን ብር ደርሷል። በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሰባት ወራት ውስጥ ብቻ ከ71 ቢሊዮን ብር በላይ ማከፋፈል መቻሉ በመድረኩ ተመልክቷል። የውይይት መድረኩ በኦዲት ግኝት ሪፖርቱ ላይ በዝርዝር በመምከር፣ የሀብት ክፍፍሉ ፍትሐዊነትና ሕጋዊነትን ይበልጥ ለማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚቀጥል ታውቋል። በሳምሶን ገድሉ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#HouseOfFederation#BudgetAllocation#RegionalRevenue

Borkena

@borkena · Post #5832 · 23.02.2026 г., 10:56

የፌደሬሽን ምክርቤት አከራካሪ የምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልል ውጭ ሆነው እንዲቆዩ ወሰነ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አወዛጋቢ ቦታዎች ላይ ውሳኔ አሳልፏል። የኢትዮጵያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት በአማራ እና በትግራይ ክልሎች መካከል አከራካሪ በሆኑ አምስት የምርጫ ክልሎች ላይ ልዩ ውሳኔ ማሳለፉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ምክር ቤቱ ለቦርዱ በላከው ደብዳቤ መሠረት ሁመራ፣ አዲረመፅ፣ ኮረም አፍላ፣ ጠለምት እና ራያ አላማጣ የይገባኛል ጥያቄያቸው እልባት እስኪያገኝ ድረስ ከትግራይ ክልል ውጭ ሆነው እንዲቆዩ ወስኗል። በእነዚህ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወይም ለፌዴራል ብቻ በቀጥታ ድምፅ እንዲሰጡ ይደረጋል ብሏል። በአካባቢዎቹ ያለው የይገባኛል ውዝግብ በሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት እልባት እስኪያገኝ ድረስ፣ የክልል ምክር ቤት ምርጫ ለጊዜው ተራዝሞ ወደፊት እንዲካሄድ መወሰኑን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፣ ከጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚያካሂደው የመራጮች ምዝገባ ይህንኑ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ ተፈጻሚ ለማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል። #​​Ethiopia #AddisAbaba#ElectoralBoardofEthiopia#news#ዜና#HouseofFederation

Borkena

@borkena · Post #5975 · 11.03.2026 г., 14:35

ክሱን በፍቃዳቸው አቋረጡ። እነ አቶ ጌታቸው ረዳ በምርጫ ቦርድ ላይ የመሰረቱትን ክስ አነሱ የዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ላይ መስርተውት የነበረውን ክስ በገዛ ፈቃዳቸው ማንሳታቸውን ለፍርድ ቤት አስታውቀዋል። ​ ከሳሾች ክሱ አሁን ባለው ሁኔታ ውጤት እንደማያመጣ በማመናቸው በፈቃዳቸው አንስተዋል ተብሏል። ክሱ በመነሳቱ ምክንያት ቀደም ሲል በቦርዱ ውሳኔ ላይ ተጥሎ የነበረው የጊዜያዊ እገዳ ትዕዛዝ ተሰርዟል። ​ በዚህም መሰረት የምርጫ ቦርድ ያስተላለፈው ውሳኔ በቀጥታ ተፈጻሚ ይሆናል። ​​#Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopian_news#news#houseoffederation#GetachewReda#NBE#ዜና#ምርጫ#ጌታቸውረዳ