TGTGInsightтелеграм анализLIVE / telegram public index
← Такты, стеки, два колеса

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Намери подобно съдържание

Изходен канал @clockstackwheels · Post #818 · 12.05

Пока ждал одну книгу, прослушал совсем короткую "Этический инженер" Гарри Гаррисона (в других переводах "Специалист по этике"). Вообще, Гаррисона я когда-то начинал читать — "Крыса из нержавеющей стали" — но по каким-то причинам бросил, не помню. А тут вот вчитался (вслушался). По современным меркам сюжет избитый — человек из развитой цивилизации попадает в мир, едва дошедший до парового двигателя, и начинает там своими знаниями совершать революцию во всех смыслах. Но книга вышла в 1964 году, так что это скорее последующие авторы романов о попаданцах вдохновлялись ей, а не наоборот. Еще могу отметить, что повествование очень сжатое, без лишней воды, события идут плотно, поэтому даже при сравнительной простоте вполне цепляет и не даёт скучать. Задумался о том, что, если у школьной литературы была задача познакомить меня с, собственно, литературой, то эта задача в значительной мере провалена. Большая часть программы была сосредоточена на русской классике и практически полностью игнорировала как зарубежных авторов, так и — что самое обидное — другие жанры. Мне трудно представить, в каком восторге я был бы от вещей вроде "Этического инженера" в старшей школе. Я совершенно точно хотел бы узнать о существовании многих авторов, жанров и произведений еще в 14-18 лет, а не только сейчас, когда есть интернет, и когда я сам прикладываю много усилий к поиску книг. #fiction

Hashtags

Резултати

Намерени 5 подобни публикации

Търсене: #goodfriday

当前筛选 #goodfriday清除筛选

የስቅለት በዓል በወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እየተከበረ ነው ************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በአምስት ኪሎ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድነት ሲል በመስቀል ላይ የከፈለው መከራና መስዋዕትነት በስፋት ተነስቷል። ይህ በመስቀል ላይ የተፈጸመው ተግባር ሰውን ከኃጢአት ባርነት ነጻ እንዳወጣው ሁሉ፣ የዛሬው ትውልድም ከጥላቻና ከቂም በቀል ባርነት ነጻ መውጣት እንዳለበት ተገልጿል። የመስቀሉ ፍቅር የክፋት ሁሉ ማክተሚያ፣ የይቅርታና የትሕትና ትምህርት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን፤ አማኙም ይህን ታላቅ መሠረት በመከተል ባለፈ ታሪክ ላይ ከመቆዘም ይልቅ ለነገው ብሩህ ተስፋ ይቅርታን ስንቅ ሊያደርግ እንደሚገባ መልዕክት ተላልፏል። በቤተ ክርስቲያኒቱ በተዘጋጀው በዚህ አገልግሎት ላይ የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች፣ አገልጋዮች፣ ምዕመናን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል። በዕድሉ ፈቀደ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#GoodFriday#MekaneYesus#AddisAbaba

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ****************** የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን የተገኙበትን መንፈሳዊ ድባብና የበዓሉን አከባበር የሚያሳዩ ምስሎችን ይመልከቱ። 📸፦ በዮሴፍ እሸቴ Ethiopian Broadcasting Corporation #GoodFriday#CatholicChurchEthiopia#HolyWeek#Ethiopia

In Spain, Good Friday is part of Semana Santa (Holy Week). Cities hold large religious processions. Groups called brotherhoods organize these events. People wear long robes and pointed hoods. They walk slowly as an act of penance. Huge floats called “pasos” show scenes from the crucifixion of Jesus. These can weigh over a ton and are carried by teams underneath. Some cities have music with drums and bands. Others stay completely silent. People also sing emotional songs from balconies. In Seville, processions can last all night. In Málaga, there is a tradition of pardoning a prisoner. In Valladolid, old sculptures from the 16th and 17th centuries are used. Traditional foods include torrijas and buñuelos. 🇪🇸🕯️🎭🥁 [Read more 1] [Read more 2] @googlefactss #GoodFriday#SemanaSanta#Spain#Traditions#History#Culture

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እየተከበረ ነው ***************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም የሕመማት ሳምንትን በሚዘክሩ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርኃ ግብሮች ነው እየተከበረ የሚገኘው። በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚነበቡ ሲሆን፤ በዕለተ ስቅለት የተከናወኑ ተግባራት እየታሰበም የስግደት ስርዓት ይከናወናል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Orthodox#GoodFriday#Religion#Prayer

በኢትዮጵያ ካቶላካዊት ቤተክርስቲያን የስቅለት በዓል እየተከበረ ነው ****************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን፣ በልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በዚሁ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን ተገኝተዋል። በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እና በልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ነው የሚገኘው። በሩት ወርቁ #EBC#Ethiopia#CatholicChurch#GoodFriday#CardinalBerhaneyesus#Religion