TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← Magic88魔术师娱乐城官方频道

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @magic88gf · Post #708 · Jul 22

😀 😀 😀 😀 😀 😀 😀 🎲Super Ace 限时上线👑 谁才是真正的王牌之王? 快来挑战你的手速与运气,一把拉满💥高额奖励等你赢! 🎰全新玩法 ✨ 💸超高爆率 🎁神秘大奖不停掉落 🔥越玩越爽,大奖一触即发! 🎯现在就来 Magic88 玩 Super Ace! 别错过这波暴富机会 💰💰 #Magic88#SuperAce#赢大奖#拉满好运#爆率超高#王牌对王牌 ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ ⬇️ 🌟官网入口:✔️magic88.game 👈 🎉快点!晚一步,大奖就没了! 🤓 🤓 🤓 🤓 🤓 🤓 🤓 🤓 🤓 🤓 🌐 Telegram 🌐Discord 🌐Facebook🌐Twitter X 🌐Instagram🌐Tiktok ✉️Luffa🔐SafeW

Results

2 similar posts found

Search: #miamottley

当前筛选 #miamottley清除筛选
Marx21.it

@marx21news · Post #9810 · 02/26/2026, 02:10 PM

Barbados dice sì a Mia Mottley: plebiscito per la continuità e la sovranità Le elezioni dell'11 febbraio hanno consegnato una vittoria storica al Barbados Labour Party, che conquista tutti i seggi in Parlamento e rafforza il terzo mandato della premier Mia Mottley. Un risultato che va oltre la politica interna: è un mandato chiaro a favore di una linea antimperialista e di pace. In un mondo sempre più polarizzato, Mottley continua a difendere il Caribe come Zona di Pace, contro la militarizzazione e le ingerenze esterne. Una voce autorevole del Sud globale che rivendica sovranità, dignità e cooperazione regionale. #Barbados#MiaMottley#Caraibi#Sovranità#Pace#Geopolitica https://www.marx21.it/internazionale/barbados-plebiscito-per-mottley-a-favore-di-una-linea-antimperialista-per-la-pace/

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51351 · 01/29/2026, 03:32 PM

"ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ የዓለምን አካሄድ የቀየረችበት ድንቅ ታሪክ ነው" - ትሬቨር ኖዋህ *************** ቀደም ሲል የDaily Show አሁን ደግሞ ዓለም አቀፍ ጉዳዮችን የሚዳስስ ፖድካስት የሚያዘጋጀው አፍሪካ አሜሪካዊው ትሬቨር ኖዋህ፣ ከባርቤዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ ጋር ልዩ ቆይታ አድርጓል። በቆይታቸው ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያነሣው ሐሳብ እሱ ግድቡን የተረዳበት መጠን ከፍተኛ እንደሆነ አመላክቷል። ትሬቨር ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሰጠው አድናቆት እና የውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦ ራስን የመቻል አብዮት ትሬቨር በውይይቱ ላይ እጅግ ያስገረመው ነጥብ ኢትዮጵያ ግድቡን የገነባችበት መንገድ መሆኑን ገልጿል። ዓለም አቀፍ አበዳሪ ተቋማት ፊታቸውን ባዞሩበት ወቅት፣ ኢትዮጵያ የራሷን አቅም በመጠቀም እና እያንዳንዱ ዜጋ ካለው ላይ ቀንሶ በሰጠው መዋጮ ቢሊዮን ዶላሮችን ማሰባሰቧን "አብዮታዊ" ሲል ገልጾታል። ይህ ለሌሎች አዳጊ ሀገራት "ያለ ውጭ ብድር ታላቅ መሆን ይቻላል" የሚል ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን ጠቁሟል። [የ130] ሚሊዮን ሕዝብ ተስፋ ትሬቨር አክሎም፣ ይህ ግድብ ለኢትዮጵያ ዝም ብሎ ግንባታ ሳይሆን፣ [ከ130] ሚሊዮን በላይ ለሚሆነው ሕዝብ በተለይም ኤሌክትሪክ ለማያገኘው ከግማሽ በላይ ወገን፣ መሠረታዊ የለውጥ ምንጭ መሆኑን ገልጿል። ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር እያደረገች ያለችው አካባቢን በማይበክል ንፁህና ታዳሽ ኃይል መሆኑም ልዩ እንደሚያደርገው አንሥቷል። የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዓድዋ የባርቤዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ በበኩላቸው፣ በጉዳዩ ላይ ከትሬቨር ኖዋህ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ፣ ግድቡን በታሪክ ትልቅ ቦታ ካለው ከ1888ቱ የዓድዋ ድል ጋር አነፃፅረውታል። ኢትዮጵያውያን ወራሪውን የፋሺስት ጦር ድል አድርገው ለአፍሪካ የነፃነት ፋና እንደሆኑት ሁሉ፣ ዛሬም ይህን ግዙፍ ግድብ በራሳቸው አቅም ገንብተው በማጠናቀቅ "የዘመኑን የዓድዋ ድል" አስመዝግበዋል ሲሉ ገልጸውታል። የራስን ወንበር ይዞ መምጣት ሁለቱም ሰዎች ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ ያመጣችውን አብዮት የገለጹት፣ "ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጠረጴዛው ዙሪያ ወንበር ካልሰጠህ፣ የራስህን የሚታጠፍ ወንበር (Folding Chair) ይዘህ መምጣት አለብህ" በማለት ነው። ኢትዮጵያ የዓለም የገንዘብ ሥርዓት ወንበር ቢነፍጋትም፣ በራሷ ጥረት የራሷን ወንበር ይዛ በዓለም መድረክ ላይ በኩራት መቀመጧን ትሬቨር ኖዋህም ሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ በሚገባ መስክረዋል። በለሚ ታደሰ #EBC#ebcdotstream#GERD#TrevorNoah#MiaMottley#Adwa#AfricaRising