TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GZ学习频道

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @olddriverGDstudy · Post #13 · Mar 17

#秀哥语录 2020.12.27【撩妹模板】#撩妹#语录 告诉你们一个小秘密 没事多去逛逛有年轻漂亮老板娘的美甲店 不要问我为什么 小姐姐 我买几瓶指甲油送给喜欢的人 买好付完钱送给老板娘 你就是我喜欢的人 你可以直白的告诉老板娘 其实我已经关注你好久了 第一次见到你 就有种心跳的感觉 我已经好多次想进来了 就是不知道怎么和你搭讪 可是 你的身影实在挥之不去 我今天忍不住了 豁出去了 就想告诉你 我真的好喜欢你 能不能加个好友

Results

1 similar post found

Search: #redsead

当前筛选 #redsead清除筛选
Borkena

@borkena · Post #6005 · 03/13/2026, 03:10 PM

ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ኢትዮጵያ በማንኛውም መንገድ የባሕር በር ባለቤት መሆን አለባት አሉ። ኢትዮጵያ በማንኛውም መንገድ የባሕር በር ባለቤት መሆን አለባት ሲሉ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) ተናግረዋል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር)፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የበለጠ አስተማማኝና ውጤታማ መሆን የሚችለው ኢትዮጵያ የራሷ የባሕር በር ሲኖራት ነው ብለዋል። የባሕር በር ጥያቄው ቢቻል ሰላማዊ በሆነ ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ምላሽ ማግኘት እንዳለበት ጠቅሰው፤ ካልተቻለ ደግሞ ኢትዮጵያ የምትፈልገውን ሳታገኝ ታፍና መኖር እንደማትችል ጠቁመው፤ ኢትዮጵያ በማንኛውም መንገድ የባሕር በር ባለቤት መሆን አለባት ሲሉ መናገራቸውን ኢፒድ ዘግቧል። በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ የራሴ የምትለው የባሕር በር እንደሚያስፈልጋት የተናገሩት ሙላቱ፤ የሀገሪቱ ብልጽግና እውን መሆን የሚችለው ያመረተችውን ምርት በራሷ በር ስታስወጣና ስታስገባ መሆኑን አስገንዝበዋል። ሙላቱ የባሕር በር የምንለምነው መሆን የለበትም፤ የእኛ የነበረ ነው ያሉ ሲሆን ጥያቄው በማይሆን ሁኔታ ከእጃችን ያመለጠው የባሕር በር ወደ ራሳችን ይመለስልን የሚል መሆኑን ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የሌላውን ሀገር መሬት የመውሰድ ፍላጎት እንደሌላት ጠቅሰው፤ ለህልውናዋ ግን የባሕር በር የግድ እንደሚያስፈልጋት ገልፀዋል። #Ethiopia#AddisAbaba#Redsead#Port#ሙላቱ_ተሾመ#ቀይ_ባህር#ወደብ#ኤርትራ#ዜና#ቦርከና_ዜና