TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GZ学习频道

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @olddriverGDstudy · Post #49 · Mar 24

江湖舔狗传 江湖者,江湖也! 各兄弟五湖四海汇聚一堂,为的是个情字,讲的是个义字,说的是个道理。 江湖上无数前辈好汉,忍饥挨饿,夜以继日,通宵达旦,上下求索,陷过无数的坑,踏破无数双鞋换得了有限的几个极品资源,未曾敢占为己有,而是毫无保留,无私公布奉献。 这一切为什么?为的是天下草根、屌丝们,不受仙人跳之苦,不遭各种骗费之难,不枉花了辛苦搬砖的银两盘缠,这是多么高尚的精神,多么高贵的品质啊! 江湖就是江湖,林子大了什么鸟儿都有,舔狗们也像病毒般出没,为害人间。这些禽兽毫无尊严、毫无底线,从溜须拍马、到阿谀奉承,从冷屁股到甜盘子全方位无死角。 舔狗,做着劝婊子从良的梦,抱着救风尘女子出火坑的“崇高”的性幻想,岂不知自己已是婊子口中的笑话! 江湖有江湖的规矩,江湖有江湖的原则,江湖有江湖的风貌,江湖有江湖的脾气。 我知舔狗是死不光的,这一车死光了,下一车还在路上。 但舔狗永远不过是个道具而已,又何必自作多情。 舔狗,你听,电话声已响起,你的钟到了!闭上臭嘴,滚出去把门关上! 作者:41秒哥 标签:#语录

Hashtags

Results

4 similar posts found

Search: #fayda

当前筛选 #fayda清除筛选
Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21318 · 02/05/2026, 10:47 AM

#Policy_Brief: Coercion Over Consent: #Ethiopia’s dangerous mandatory Digital ID experiment In this policy brief, Mohamed A. argues that Ethiopia's mandatory Digital ID (#Fayda) is a "flawed and dangerous policy," not because identification itself is problematic, but because enforcement lacks legal safeguards. He emphasizes that centralizing sensitive data risks turning governance into a tool of "surveillance, control, and exclusion." According to him, Ethiopia is "importing the concept as if it were a proven model." In Ethiopia's fragile institutional context, this amounts to "recklessness disguised as modernization," especially with foreign funding raising unresolved questions about "who controls the data." The author urges authorities to "pause enforcement" until trust and oversight are established, arguing that without them, mandatory ID is "not progress—it is a poorly designed and dangerous policy." https://addisstandard.com/?p=54995

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51455 · 02/02/2026, 07:44 PM

የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት ለምን ተቋረጠ? ********************* የፋይዳ መታወቂያን በ"PDF" አውርዶ የመያዝ አማራጭ በጊዜያዊነት መቋረጡን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ። ይህ የተደረገበት ምክንያትም፦ • በየአካባቢው የሚገኙ የኢንተርኔት እና ህትመት ቤቶች ጥራት በሌላቸው ካርዶች እያተሙ በመሆኑ • የአንድን ግለሰብ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በፎቶሾፕ እያስመሰሉ በመሥራት የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን እያጭበረበሩ ያሉ አታሚዎች በስፋት በመታየታቸው • ከከተማ ራቅ ብለው የሚኖሩና በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ዜጎች ትክክለኛ ባልሆነ የካርድ ህትመት እየታለሉ፤ በዚህም ገንዘብ እና ጊዜያቸውን ከመጭበርበራቸው ባሻገር የሚፈልጉትን አገልግሎት ማግኘት እንዳይችሉ እያደረገ በመሆኑ ነው ብሏል። ስለዚህ ዜጎች የኢሌክትሮኒክ ፋይዳ (ኢ-ፋይዳ) አማራጭ ሲፈልጉ ከ"Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ በቀላሉ ማግኘት እንደሚችሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታውቋል። #Ethiopia#NationalID#Fayda#EthiopianBroadcastingCorporation

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51344 · 01/29/2026, 11:39 AM

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር ሆነ ************** የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም በአትሌቲክስ በተለያዩ ርቀቶች የዓለም ሪከርድ ባለቤት የሆነውን አትሌት ቀነኒሳ በቀለን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር አድርጓል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ብራንድ አምባሳደር ሆኖ የተሰየመው፣ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ አምባሳደር ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ መርኃ ግብርን ባካሄደበት ወቅት ነው። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ፋይዳን ለሁሉም ለማድረስ የ100 ፐርሰንት ዕቅድ አቅዷል፡፡ እስካሁን ከ32 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያው ባለቤት መሆናቸውና በበጀት ዓመቱም ለ 90 ሚሊዮን ዜጎች ለማድረስ ዕቅድ መያዙ ተገልጿል። ይህን ግብ ለመደገፍም ታዋቂ እና በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያለው የብራንድ አምባሳደር መሰየም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ አትሌት ቀነኒሳን ብራንድ አምባሳደር ማድረጋቸውን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና አስተባባሪ አቶ ዮዳሄ አርዓያስላሴ ተናግረዋል። አቶ ዮዳሄ አክለውም፤ አትሌቱ በሕዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት እና ተወዳጅነት በመጠቀም በሁሉም የሀገሪቱ ከፍሎች ያሉ ነዋሪዎችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ በጋራ እንደሚሰራም ገልጸዋል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በበኩሉ፤ ሀገራዊ ፋይዳ ላለው ፕሮጀከት ብራንድ አምባሳደር ሆኖ በመመረጡ ክብር እንደሚሰማው ተናግሯል። የፋይዳ አምባሳደር አትሌት ቀነኒሳ በቀለ፤ በአምባሳደርነት ቆይታው የተለያዩ የቴለቪዥን፣ የማህበራዊ ሚዲያ፣ የቢልቦርድ ማስታወቂያዎች ላይ መሳተፍ እንዲሁም የተለያዩ ኩነቶች ላይ በመገኘትና ንግግር በማድረግ ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን በተመለከተ የማስተዋወቅ ተግባራትን እንደሚያከናውን ይጠበቃል። በፍሬህይወት ረታ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#DigitalID#fayda#NationalID#DigitalEthiopia

Ethio-Djibouti Railway S.C.

@ethiodjiboutirailway · Post #2337 · 02/15/2025, 05:16 PM

🚨 Public announcements 🚨 We’re excited to announce a *TikTok Challenge* to showcase your creativity and skills! 🎥 Theme: Highlight the features and benefits of our *Passenger Online Booking* service. How to Participate: 1️⃣ Create an engaging TikTok video in *Amharic, English, Afaan Oromo, Af Somali, Afar*. 2️⃣ Include the Online Booking requirements is *National ID* in your video. 3️⃣ Be creative, original, and fun! Deadline: Submit your video by Monday, February 17, 2025. 🎉 Prize: The winner will receive a *cash bonus* and *special recognition* for their outstanding creativity! Join the content creators' group by scanning the QR code to submit your videos. We can’t wait to see your creations! #EthioDjiboutiRailway#ComingSoon#TravelMadeEasy#StayTuned#DigitalEthiopia#Fayda