TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GZ学习频道

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @olddriverGDstudy · Post #49 · Mar 24

江湖舔狗传 江湖者,江湖也! 各兄弟五湖四海汇聚一堂,为的是个情字,讲的是个义字,说的是个道理。 江湖上无数前辈好汉,忍饥挨饿,夜以继日,通宵达旦,上下求索,陷过无数的坑,踏破无数双鞋换得了有限的几个极品资源,未曾敢占为己有,而是毫无保留,无私公布奉献。 这一切为什么?为的是天下草根、屌丝们,不受仙人跳之苦,不遭各种骗费之难,不枉花了辛苦搬砖的银两盘缠,这是多么高尚的精神,多么高贵的品质啊! 江湖就是江湖,林子大了什么鸟儿都有,舔狗们也像病毒般出没,为害人间。这些禽兽毫无尊严、毫无底线,从溜须拍马、到阿谀奉承,从冷屁股到甜盘子全方位无死角。 舔狗,做着劝婊子从良的梦,抱着救风尘女子出火坑的“崇高”的性幻想,岂不知自己已是婊子口中的笑话! 江湖有江湖的规矩,江湖有江湖的原则,江湖有江湖的风貌,江湖有江湖的脾气。 我知舔狗是死不光的,这一车死光了,下一车还在路上。 但舔狗永远不过是个道具而已,又何必自作多情。 舔狗,你听,电话声已响起,你的钟到了!闭上臭嘴,滚出去把门关上! 作者:41秒哥 标签:#语录

Hashtags

Results

3 similar posts found

Search: #insa

当前筛选 #insa清除筛选
Addis Standard Amharic

@addisstandardamh · Post #7744 · 02/27/2026, 08:33 AM

#ኢንሳ ሰባተኛውን ጠቅላላ የምርጫ ሂደትን ተገን በማድረግ የ #ዋትስአፕ ተጠቃሚዎችን ኢላማ ያደረገ ሰፊ የሳይበር ጥቃት እየተፈፀመ እንደሚገኝ አስታወቀ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ( #INSA) በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም ሰባተኛውን ጠቅላላ የምርጫ ሂደትን ተገን በማድረግ፣ አጥፊዎች ስልታቸውን ይበልጥ በማወሳሰብ የዋትስአፕ ተጠቃሚዎችን ኢላማ ያደረገ ሰፊ የሳይበር ጥቃት እየፈጸሙ እንደሚገኝ ከሚደርሱኝ መረጃዎችና የሳይበር ደህንነት ትንተናዎች ማረጋገጥ ችያለሁ አለ። አስተዳደሩ ባስተላለፈው አስቸኳይ የጥንቃቄ መልዕክቱ ላይ ጥቃቱ በተለይ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችን፣ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ተማሪዎችን፣ በርቀት ሆነዉ በዲጂታል አማራጮች የሚማሩ ግለሰቦችን እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችን ኢላማ ያደረገ መሆኑን ነው የገለፀው። የመረጃ መንታፊዎች ከሚጠቀሙባቸዉ ዋና ዋና የጠለፋ ስልቶች መካከልም የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ደጋፊ በመምሰልና የፓርቲዎችን አርማ በመጠቀም "ለፓርቲያችን ድጋፍዎን እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን ይግለጹ" ወይም "የምርጫ ቅስቀሳ ቡድናችንን ይቀላቀሉ" የሚሉ አሳሳች መልዕክቶችን መላክ አንዱ መሆኑን ጠቁሟል። በተጨማሪም "የምርጫ ጣቢያዎትን ለማወቅ"፣ "የዕጩዎችን ዝርዝር ለማየት" ወይም "የምርጫ ውጤቶችን በቅድሚያ ለማግኘት" የሚሉ አሳሳች ማስፈንጠሪያዎችን (Links) በመጠቀም የተጠቃሚዎችን የዋትስአፕ አካውንት በቁጥጥራቸው ስር እንደሚያውሉ አመልክቷል። አስተዳደሩ በጥንቃቄ መልዕክቱ ተከታታይ ጠለፋ እና የማንነት ስርቆት ሌላኛው ስልት መሆኑን የገለፀ ሲሆን ይህ ስልት እጅግ አደገኛ የሆነው ጥቃቱ የሚመጣው ከሚታወቅና ከቅርብ ሰው በመሆኑ ነው ብሏል። ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.facebook.com/share/1bKRq7WLAo/

Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21551 · 02/27/2026, 03:29 PM

#Ethiopia: INSA warns of widespread #WhatsApp cyberattacks exploiting seventh general election The Information Network Security Administration (#INSA) has issued an urgent warning over what it described as a widespread #cyberattack targeting WhatsApp users, with perpetrators exploiting the ongoing seventh general election process. In a precautionary statement, INSA said it confirmed through received intelligence and cybersecurity analysis that attackers are using increasingly sophisticated tactics, taking advantage of the country’s current political climate. The campaign is said to target high-ranking government officials, students living abroad, individuals pursuing online education, and influential public figures. According to the agency, one of the primary tactics involves sending deceptive messages such as “Express your support for our party by clicking this link” or “Join our election campaign team,” Students studying abroad or enrolled in digital... Read more: https://addisstandard.com/?p=55456

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51347 · 01/29/2026, 11:49 AM

ለዲጂታል ምዝበራ በር እየከፈተ ያለው የግንዛቤ እጥረት ************* በኢትዮጵያ የዲጂታል ቴክኖሎጂ እና የፋይናንስ አገልግሎቶች መስፋፋታቸውን ተከትሎ፣ ከግንዛቤ እጥረት ጋር ተያይዞ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶችና ምዝበራዎች በአሳሳቢ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑ ተገለጸ። ዜጎች ለማህበራዊ ትስስር ገጾች እና ለባንክ መተግበሪያዎቻቸው የሚሰጡት የደህንነት ጥንቃቄ አናሳ መሆን ለጥቃት ተጋላጭነታቸውን እንዳሰፋው ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሳይበር መከላከል ዳይሬክተር መሐመድ ፈረጃ ተናግረዋል። በዋትሳፕ፣ በቴሌግራም እና በሌሎች የመልዕክት መላላኪያ መድረኮች የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች በአሳሳቢ ሁኔታ እየጨመሩ መሆኑን ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። ዜጎች ለዲጂታል ደህንነታቸው የሚሰጡት ትኩረት አናሳ መሆን ለምዝበራው ዋነኛ መንስኤ መሆኑን ነው ዳይሬክተሩ ለኢቲቪ ዜና የገለጹት። ጥቃቶቹ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጥቅሞችን ባነገቡ አካላት የሚሰነዘሩ ሲሆን፣ ድንበር ተሻጋሪ መሆናቸው ደግሞ ወንጀለኞቹን በሕግ ቁጥጥር ስር ለማዋልና ለተጠቂዎች ፍትሕ ለማሰጠት ተግዳሮት ሆኗል። ዳይሬክተሩ አክለውም፣ ዜጎች መተግበሪያዎችን በየጊዜው ካለማሻሻል ባለፈ፣ ባለሁለት ደረጃ ማረጋገጫ (Two-Step Verification) አለመጠቀማቸው ለጠላፊዎች ትልቅ እድል እየሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል። ተጠቃሚዎች ከምዝበራ እንዲጠበቁ አስተዳደሩ የሚከተሉትን ነጥቦች እንዲተገብሩ አሳስቧል፦ • የምስጢር ኮድ ጥንቃቄ፦ በስልክ የሚደርስ ማንኛውንም ምስጢራዊ ኮድ (OTP) ለማንም አካል አለመስጠት። • አጠራጣሪ ሊንኮችን አለመክፈት፦ በሽልማትና በተለያዩ ስሞች የሚላኩ አጠራጣሪ ሊንኮችን ፈጽሞ አለመክፈት። • የሁለትዮሽ ማረጋገጫ፦ በሁሉም የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ባለሁለት ደረጃ ማረጋገጫን (Two-Step Verification) ተግባራዊ ማድረግ። • ሪፖርት ማድረግ፦ አጠራጣሪ መልዕክቶች ሲደርሱ ወዲያውኑ ሪፖርት እና ማገድ (Block) ማድረግ። አፎሚያ ክበበው #EthiopianBroadcastingCorporation#CyberSecurity#Ethiopia#INSA#DigitalSafety