TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GZ学习频道

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @olddriverGDstudy · Post #9 · Mar 17

#语录 凡哥语录 也许大家会觉得这里规矩多,甚至去年我还听说别人评价我们这是集中营,可是到头来,所谓“自由”的那些群如今一个个都凉了,只有我们健康持续的发展着,大队就是个平台,平台是属于大家的,我们就是帮你们维持好正常运营,别的真没多想,其实你们扪心自问,应该也有个中肯的评价吧 你这不够推拉,不能这么舔,你要说,我考虑一下,看你表现,下次给你准备点小惊喜 找女朋友炮友什么的,不能一味舔狗,要调动妹子的注意力和心情,不是说要pua人家,但是人pua不也是强调以我为主,讲究拉扯么,这个也一样的呀,当然啦,面对🐔还是给钱实在点,别整那些有的没的

Hashtags

Results

2 similar posts found

Search: #csos

当前筛选 #csos清除筛选
Addis Standard

@addisstandardeng · Post #21294 · 02/03/2026, 12:55 PM

News: #Election Board holds national consultation on security ahead of 7th general election The National Election Board of #Ethiopia (#NEBE) has held a national consultation on constituency-level security ahead of the 7th general election, the board said in a statement. The meeting, held on 2 February 2026, brought together Presidents of Regional States, Mayors of City Administrations, senior security officials, representatives of national political parties, and civil society organizations (#CSOs). NEBE Chairperson #Melatwork Hailu said the board is preparing for the 7th general election by incorporating lessons from the 6th election and subsequent post-election consultations. Biruk Wondwossen, head of NEBE’s Operations Department, presented constituency-level peace and security reports collected from regional states and security agencies, categorised as Green, Yellow, or Red. Political parties and CSOs shared their assessments, while regional .... Read more: https://addisstandard.com/?p=54954

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53908 · 04/23/2026, 04:27 PM

ምርጫውን ለመታዘብ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ************** ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረጉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፣ ዕጩዎችን እና መራጮችን የመመዝገብ፣ የፓርቲዎችን በጀት የማስተዳደር እና የምርጫ ክርክሮችን የማመቻቸት ሥራዎች በስኬት መከናወናቸውን ገልጸዋል። በመላ ኢትዮጵያ የመራጮች ትምህርት እንዲሰጡ ለ169 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ፈቃድ የተሰጠ ሲሆን፣ ምርጫውን ለመታዘብ ደግሞ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል። እስካሁን በብሔራዊ ደረጃ 7 የምርጫ ክርክሮች የተካሄዱ ሲሆን፣ በቀጣይ በክልል መገናኛ ብዙኃን ጭምር የሚተላለፉ ክርክሮች እንደሚቀጥሉ ታውቋል። ለዚህም ለፖለቲካ ፓርቲዎች የነፃ የአየር ሰዓት ድልድል ተደርጎ እየተሠራበት ይገኛል ብለዋል ሰብሳቢዋ። ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚደረገውን የገንዘብ ድጋፍ በተመለከተ እስካሁን 81 ሚሊዮን ብር ክፍያ መፈጸሙን ሰብሳቢዋ ጠቁመዋል። ምርጫውን ለመዘገብም ወደ 37 መገናኛ ብዙኃን ፈቃድ መውሰዳቸውንም ነው ሰብሳቢዋ የጠቀሱት። የዕጩዎች እና የመራጮች ምዝገባ በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት በትክክል መከናወናቸው ተገልጿል። ምርጫ ቦርድ ቀጣይ የሥራ ምዕራፎችን ውጤታማ ለማድረግ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሰብሳቢዋ አረጋግጠዋል። በለሚ ታደሰ #Ethiopia#generalelections#Observers#VoterEducation#CSOs#PoliticalParties#NEBE#EBC