TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← RT France actualités

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @rt_fra · Post #40708 · May 6

🗣« D’abord, #Zelensky a quasiment rejeté l’initiative de Russie d'un cessez-le-feu pour le Jour de la Victoire mais ensuite il a recouru à une ruse tactique, déclarant une « trêve » pour la nuit du 5 au 6 mai »‎ – Léonid Sloutsky, président de la commission des affaires internationales de la Douma, s’exprime sur le cessez-le-feu pour le Jour de la Victoire. « D’abord, Zelensky a quasiment rejeté l’initiative de Russie sur le cessez-le-feu pour le Jour de la Victoire mais ensuite il s’est décidé à une ruse tactique, déclarant une « trêve » dans la nuit du 5 au 6 mai. La raison est banale : un ego meurtri. Comme si Moscou et Washington avaient discuté de cette idée mais que personne ne s’était adressé officiellement à Kiev à ce sujet. […] En réalité, les néonazis ukrainiens n’ont besoin ni d’un cessez-le-feu ni de la paix. Zelensky veut jouer selon ses propres règles, en comptant sur des provocations, et fait le singe devant ses sponsors européens. » RT en français • Osez questionner !

Hashtags

Results

3 similar posts found

Search: #adwaspirit

当前筛选 #adwaspirit清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51920 · 02/25/2026, 12:27 PM

ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ፤ ከሕዳሴ እስከ ባሕር በር! ********************** ዓድዋ ለእኛ ተራራን የመናድ፣ የማይቻለውን የመቻል እና የአንድነት ትልቅ ማህተማችን ነው። ያ ትናንት በዓድዋ ተራራዎች ላይ የነደደው የድል መንፈስ፣ ዛሬም በደምስራችን ውስጥ አለ! ትናንት፦ በዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና ሆንን። ዛሬ፦ ያው የማይበገረው የዓድዋ መንፈስ ታላቁን የሕዳሴ ግድባችንን ዳር አደረሰ። በስንዴ ሉዓላዊነት ታሪክ ተሠራ፤ የዓባይን ወንዝ ለብርሃን እና ለብልፅግና አዋልነው። ነገ፦ ቀጣዩ የታሪክ ምዕራፍ ተጀምሯል፤ የባሕር በር ጉዳይ የሕልውናችን፣ የኢኮኖሚ ነፃነታችን እና የትውልድ ጥያቄ ነው። ትናንት በጋራ ቆመን ያላሸነፍነው ፈተና የለም፤ ዛሬም በዚያው በዓድዋ ፅናት እና በሕዳሴው ወኔ የባሕር በር ጥያቄያችንን በድል እንደምናጠናቅቅ ጥርጥር የለውም! ታሪክ ይደገማል! ኢትዮጵያ በልጆቿ አንድነት ከፍ ብላ ትቀጥላለች! #Ethiopia#AdwaSpirit#GERD#SeaAccess#የሕዳሴግድብ#የባሕርበር#EBC

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51957 · 02/28/2026, 03:59 PM

ዓድዋ ትመስክር - ኢትዮጵያ የሚገባትን የባሕር በር ታገኛለች! **** ትናንት በዓድዋ ተራሮች ላይ “አንገዛም!” ብለው የጥቁር ሕዝብ የነፃነት ፋና የሆኑባት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ ደግሞ የታሪክ፣ የሕግ እና የተፈጥሮ መብቷን ለማስከበር ዳግም ተነስታለች። ዓድዋ ያስተማረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፤ ኢትዮጵያ በኢ-ፍትሐዊነት እና ባልተገባ መንገድ የተነፈገችውን እና የተጫነባትን ጫና እና በደል እምቢ በማለት ከመቀልበስ የሚያግዳት ምድራዊ ኃይል አለመኖሩን ነው! የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ሳይሆን የኅልውና፣ የኢኮኖሚ ነፃነት እና የታሪክ ዕዳ ነው። አባቶች በደማቸው ሉዓላዊነታቸውን እንዳስበሩ ሁሉ፣ ይህ “የዓድዋ ትውልድ” ደግሞ በብልሃቱ፣ በዲፕሎማሲው እና በቆራጥነቱ ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ቀንድ የባሕር ሞገዶች ጋር ዳግም ያገናኛታል። ትናንት ተራራው ምስክር ነበረ፤ ዛሬ ደግሞ የባሕር በሩ ምስክር ይሆናል! የኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በምግብ ሉዓላዊነት ብቻ ሳይሆን፣ ሰማያዊውን አድማስ ዳግም በመቀላቀል ነው። ይህ ትውልድ የታሪክ ዘካሪ ሳይሆን ታሪክ ሠሪ ነው! ዓድዋ ምስክር ነው - ኢትዮጵያ ወደ ነበረችበት የባሕር በሯ ትመለሳለች! #Adwa#AdwaVictory#የባሕርበር#የዓድዋትውልድ#Ethiopia#AdwaSpirit

Red Nile

@rednile12 · Post #11074 · 02/27/2026, 12:30 PM

🎙️WEEK 17 | LIVE DISCUSSION ⚔🛡My Generation & Adwa Reflecting on the 130th Anniversary of the Victory of Adwa In honor of the 130th Anniversary of the Victory of Adwa, celebrated on Yekatit 23, 2018 (E.C.), we invite you to a powerful and timely conversation on legacy, identity, and national consciousness. Tonight, on the Ethiopia First Telegram Channel, we will discuss, reflect, and critically engage on what Adwa means for our generation — and why it still matters today. Be part of this historic dialogue. 📅February 27, 2026 🕗8:00–10:00 PM (EST) | 2:00–4:00 PM (Ethiopia Time) 🎙️Host: Ethiopia First 🗣️Guest: Alexander Yohannes — Red Nile Media 🔗Join Live:https://t.me/+AAE_Pc8aWTczYTA0 — #Adwa130#VictoryOfAdwa#AdwaAnniversary#MyGenerationAndAdwa #EthiopiaFirst#RedNileMedia#EthiopianHistory#AfricanVictory #PanAfricanLegacy#Yekatit23#EthiopianPride#AdwaSpirit#EthiopiaRising