TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← YxVM‘s NOTICE

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @yxvmcom · Post #21 · Nov 10

#Features 我们打开了一项新的功能,此功能目前处于测试阶段,我们将此功能命名为 AnyLAN,你可以使用它快速的建立内网,并且不消耗你的公网流量。 目前此功能分为2个场景: 1. 同节点内网 2. 不同节点内网(2个节点或以上) 我们这里提供一份简易的教程供大家参考:https://yxvm.com/index.php?rp=/knowledgebase/2/How-to-use-AnyLAN.html 需要开启此功能,你必须购买相应产品(目前免费) LAN (必须同节点持有2个以上VPS才可购买): https://yxvm.com/cart.php?pid=44&promocode=DLCH0P1DN7 AnyLAN(必须俩个或以上节点持有VPS才可购买):https://yxvm.com/cart.php?pid=45&promocode=83YHPHA6QG *LAN 限速500Mbps AnyLAN限速100Mbps

Hashtags

Results

2 similar posts found

Search: #generalelections

当前筛选 #generalelections清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51708 · 02/17/2026, 06:42 AM

ለ2018 ጠቅላላ ምርጫ ተዘጋጅተዋል? ************** የሀገረ መንግስት ግንባታ መሰረት፣ የፖለቲካ ስብራት መድኃኒት! በኢትዮጵያ ታሪክ ስልጣን በጉልበት እና በጠመንጃ የሚገኝበት አዙሪት ሀገራዊ ስብራታችንን ከባድ አድርጎት ቆይቷል። ዛሬ ግን ይህንን አዙሪት ሰብረን ለመውጣት ከሚያግዘንና የሀገረ መንግስት ግንባታችንን በጽኑ መሠረት ላይ ለመጣል የሚያስችለን ታሪካዊ ምዕራፍ ላይ እንገኛለን። ምርጫ የፖለቲካ ስብራቶቻችንን የምንጠግንበት፣ የህዝብን ይሁንታ የምናረጋግጥበት እና ልዩነቶቻችንን በጠረጴዛ ዙሪያ የምንፈታበት ብቸኛው ሰላማዊ መንገድ ነው። ስልጣን ከህዝብ የሚመነጨው፣ ሀገር የምትረጋጋው እና ብልፅግና የሚረጋገጠውበዚሁ ዲሞክራሲያዊ መንገድ ነው፡፡ እርስዎስ ለ2018 ጠቅላላ ምርጫ ተዘጋጅተዋል? #በምርጫ_ብቻ! #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopiai#GeneralElections

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53908 · 04/23/2026, 04:27 PM

ምርጫውን ለመታዘብ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል - ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ************** ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረጉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፣ ዕጩዎችን እና መራጮችን የመመዝገብ፣ የፓርቲዎችን በጀት የማስተዳደር እና የምርጫ ክርክሮችን የማመቻቸት ሥራዎች በስኬት መከናወናቸውን ገልጸዋል። በመላ ኢትዮጵያ የመራጮች ትምህርት እንዲሰጡ ለ169 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ፈቃድ የተሰጠ ሲሆን፣ ምርጫውን ለመታዘብ ደግሞ 55 ድርጅቶች ተመዝግበዋል። እስካሁን በብሔራዊ ደረጃ 7 የምርጫ ክርክሮች የተካሄዱ ሲሆን፣ በቀጣይ በክልል መገናኛ ብዙኃን ጭምር የሚተላለፉ ክርክሮች እንደሚቀጥሉ ታውቋል። ለዚህም ለፖለቲካ ፓርቲዎች የነፃ የአየር ሰዓት ድልድል ተደርጎ እየተሠራበት ይገኛል ብለዋል ሰብሳቢዋ። ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚደረገውን የገንዘብ ድጋፍ በተመለከተ እስካሁን 81 ሚሊዮን ብር ክፍያ መፈጸሙን ሰብሳቢዋ ጠቁመዋል። ምርጫውን ለመዘገብም ወደ 37 መገናኛ ብዙኃን ፈቃድ መውሰዳቸውንም ነው ሰብሳቢዋ የጠቀሱት። የዕጩዎች እና የመራጮች ምዝገባ በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት በትክክል መከናወናቸው ተገልጿል። ምርጫ ቦርድ ቀጣይ የሥራ ምዕራፎችን ውጤታማ ለማድረግ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሰብሳቢዋ አረጋግጠዋል። በለሚ ታደሰ #Ethiopia#generalelections#Observers#VoterEducation#CSOs#PoliticalParties#NEBE#EBC