TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14714 · May 16

#go#compression#decompression#deflate#go#golang#gzip#snappy#zip#zstandard#zstd The "github.com/klauspost/compress" package offers many fast and efficient compression tools in pure Go, including zstandard, S2 (a faster Snappy replacement), optimized deflate for gzip/zip/zlib, and snappy with better compression and concurrency. It also provides entropy encoders (huff0, FSE), HTTP gzip handlers, and a parallel gzip implementation (pgzip). These tools are drop-in replacements for Go's standard libraries but run about twice as fast, saving time and resources. You can easily add it to your project with `go get`. It supports current and recent Go versions and offers options to disable unsafe code or assembly for compatibility. This package benefits you by improving compression speed and efficiency while maintaining compatibility with standard Go compression APIs, making your applications faster and more resource-friendly. https://github.com/klauspost/compress

Results

2 similar posts found

Search: #industrialization

当前筛选 #industrialization清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51783 · 02/19/2026, 08:12 AM

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታን አስጀመሩ ******************* ዛሬ የተጀመረው የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ የበቆሎ እና የአኩሪ አተር ዱቄት እንዲሁም 14 ተጓዳኝ የበቆሎ ውጤት ምርቶችን ለማምረት የታቀደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ወደ ሥራ ሲገባ በቀን 2 ሺህ ቶን በቆሎ እና 120 ቶን አኩሪ አተር የማምረት አቅም ይኖረዋል። ፕሮጀክቱ ከ6 ሺህ 500 በላይ ለሚሆኑ ሠራተኞች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። አክለውም ለአካባቢው አርሶ አደሮች፣ ለኅብረት ሥራ ማኅበራት እና ለግል ዘርፍ አምራቾች የእሴት ሰንሰለትን በማገዝ ለአካባቢው አርሶ አደሮች ሰፊ ገበያ ይፈጥራል፣ የአካባቢውን ኢኮኖሚ ያሳድጋል ብለዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#PMAbiyAhmed#Agriculture#Industrialization#EconomicGrowth

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #54139 · 04/30/2026, 01:13 PM

የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በመሠማራት "የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች" እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ ************** የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በመግባት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች የተመቻቸው ልዩ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማ ጥሪ አቀረቡ። በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶች ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቢገቡ ለሀገርም ሆነ ለራሳቸው የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚችሉም ኃላፊው ጠቁመዋል። የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍጹም ከተማና የኮርፖሬሽኑ የሕግ መምሪያ ኃላፊ አቶ ታሪኩ አዱኛ ከኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ሥራዎችንና የቀጣይ አቅጣጫዎችን አስመልክተው ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ማኑፋክቸሪንግን፣ ቴክኖሎጂን፣ ሎጅስቲክስንና የነፃ ንግድ ቀጠናን በአንድ ላይ አቀናጅተው የያዙ መሆናቸውም በውይይቱ ተመላክቷል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት መስፈርቱን የሚያሟሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት እንዲቀየሩ እየተደረገ ሲሆን፣ እስካሁንም 12ቱ ፓርኮች .....https://web.facebook.com/share/p/1DyCgYJedA/ #EthiopiaSEZ#IPDC#EconomicReform#Industrialization#InvestInEthiopia#ManufacturingAfrica