TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14739 · May 23

#c_lang#ctp#ctpapi#futures#options#quant#simnow#stock#tora#trader#tts#xtp openctp is a powerful open-source trading platform compatible with many Chinese securities and futures trading systems, offering both real and simulated trading environments for futures, options, stocks, funds, and bonds across domestic and global markets like A-shares, Hong Kong, and US stocks. It provides easy access to CTPAPI through Python and other programming languages, plus user-friendly trading clients with graphical and command-line interfaces. You can register free simulation accounts instantly via WeChat, enabling you to practice and test trading strategies in real-time or 24/7 environments. It also offers training, development support, and a monitoring platform for multiple trading systems, helping you learn, develop, and trade efficiently with low costs and broad market access. This benefits you by giving a flexible, comprehensive, and cost-effective way to develop, test, and execute trading strategies across many markets with strong community and technical support. https://github.com/openctp/openctp

Results

5 similar posts found

Search: #goodfriday

当前筛选 #goodfriday清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53271 · 04/10/2026, 10:17 AM

የስቅለት በዓል በወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እየተከበረ ነው ************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በአምስት ኪሎ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድነት ሲል በመስቀል ላይ የከፈለው መከራና መስዋዕትነት በስፋት ተነስቷል። ይህ በመስቀል ላይ የተፈጸመው ተግባር ሰውን ከኃጢአት ባርነት ነጻ እንዳወጣው ሁሉ፣ የዛሬው ትውልድም ከጥላቻና ከቂም በቀል ባርነት ነጻ መውጣት እንዳለበት ተገልጿል። የመስቀሉ ፍቅር የክፋት ሁሉ ማክተሚያ፣ የይቅርታና የትሕትና ትምህርት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን፤ አማኙም ይህን ታላቅ መሠረት በመከተል ባለፈ ታሪክ ላይ ከመቆዘም ይልቅ ለነገው ብሩህ ተስፋ ይቅርታን ስንቅ ሊያደርግ እንደሚገባ መልዕክት ተላልፏል። በቤተ ክርስቲያኒቱ በተዘጋጀው በዚህ አገልግሎት ላይ የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች፣ አገልጋዮች፣ ምዕመናን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል። በዕድሉ ፈቀደ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#GoodFriday#MekaneYesus#AddisAbaba

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53288 · 04/10/2026, 12:25 PM

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ****************** የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን የተገኙበትን መንፈሳዊ ድባብና የበዓሉን አከባበር የሚያሳዩ ምስሎችን ይመልከቱ። 📸፦ በዮሴፍ እሸቴ Ethiopian Broadcasting Corporation #GoodFriday#CatholicChurchEthiopia#HolyWeek#Ethiopia

Google Facts™ [ ️@googlefactss🌎]

@googlefactss · Post #40895 · 04/03/2026, 04:38 PM

In Spain, Good Friday is part of Semana Santa (Holy Week). Cities hold large religious processions. Groups called brotherhoods organize these events. People wear long robes and pointed hoods. They walk slowly as an act of penance. Huge floats called “pasos” show scenes from the crucifixion of Jesus. These can weigh over a ton and are carried by teams underneath. Some cities have music with drums and bands. Others stay completely silent. People also sing emotional songs from balconies. In Seville, processions can last all night. In Málaga, there is a tradition of pardoning a prisoner. In Valladolid, old sculptures from the 16th and 17th centuries are used. Traditional foods include torrijas and buñuelos. 🇪🇸🕯️🎭🥁 [Read more 1] [Read more 2] @googlefactss #GoodFriday#SemanaSanta#Spain#Traditions#History#Culture

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53278 · 04/10/2026, 11:51 AM

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እየተከበረ ነው ***************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እንዲሁም የሕመማት ሳምንትን በሚዘክሩ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርኃ ግብሮች ነው እየተከበረ የሚገኘው። በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚነበቡ ሲሆን፤ በዕለተ ስቅለት የተከናወኑ ተግባራት እየታሰበም የስግደት ስርዓት ይከናወናል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Orthodox#GoodFriday#Religion#Prayer

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53243 · 04/10/2026, 08:36 AM

በኢትዮጵያ ካቶላካዊት ቤተክርስቲያን የስቅለት በዓል እየተከበረ ነው ****************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን፣ በልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በዚሁ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት ላይ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሀነእየሱስ ሱራፌል፣ ካህናትና ምዕመናን ተገኝተዋል። በዓሉ የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ስቅለት በማሰብ በጸሎት፣ በስግደት እና በልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ነው የሚገኘው። በሩት ወርቁ #EBC#Ethiopia#CatholicChurch#GoodFriday#CardinalBerhaneyesus#Religion