TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14739 · May 23

#c_lang#ctp#ctpapi#futures#options#quant#simnow#stock#tora#trader#tts#xtp openctp is a powerful open-source trading platform compatible with many Chinese securities and futures trading systems, offering both real and simulated trading environments for futures, options, stocks, funds, and bonds across domestic and global markets like A-shares, Hong Kong, and US stocks. It provides easy access to CTPAPI through Python and other programming languages, plus user-friendly trading clients with graphical and command-line interfaces. You can register free simulation accounts instantly via WeChat, enabling you to practice and test trading strategies in real-time or 24/7 environments. It also offers training, development support, and a monitoring platform for multiple trading systems, helping you learn, develop, and trade efficiently with low costs and broad market access. This benefits you by giving a flexible, comprehensive, and cost-effective way to develop, test, and execute trading strategies across many markets with strong community and technical support. https://github.com/openctp/openctp

Results

1 similar post found

Search: #landslideresponse

当前筛选 #landslideresponse清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52298 · 03/12/2026, 07:50 AM

በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍና አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት እየተሠራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ******************** በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች የጣለውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ በደረሰው የናዳ አደጋ እስከ ትላንት አመሻሽ ድረስ የ52 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተመላክቷል። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እንደገለጹት፤ በአደጋው ለተጎዱ ወገኖች ለሰብዓዊ ሥራዎች ቅድሚያ በመስጠት አስክሬን የማፈላለግና ድጋፍ የማድረስ ተግባራት ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል። የክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት ባደረገው አስቸኳይ ውይይት፣ አደጋው የደረሰባቸውን ዜጎች በፍጥነት ወደ ቀድሞ ማኅበራዊ ሕይወታቸው ለመመለስ የሚያስችሉ ዐቢይና ንዑስ ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ሥራ እንዲገቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) በአደጋው የ52 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን ገልጸው፤ በአሁኑ ወቅት ሰብዓዊ ድጋፎችን ወደ ሥፍራው ለማድረስ የመንገድ ከፈታና የጥርጊያ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አብራርተዋል። በተመስገን ተስፋዬ #ጋሞ#ኢትዮጵያ#የተፈጥሮአደጋ#ሰብዓዊድጋፍ#Gamo#Ethiopia#LandslideResponse