TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14821 · Jun 11

#typescript#editor#gfm#javascript#markdown#markdown_editor#milkdown#prosemirror#remarkjs#rich_text_editor#typescript#wysiwyg#wysiwyg_editor Milkdown is a flexible, open-source editor that lets you write and edit Markdown in a simple, visual way, just like you see it in apps such as Typora. It is built using powerful tools like ProseMirror and Remark, and everything in Milkdown works as a plugin, so you can add or remove features easily. You can customize its look and feel to match your app, and it supports real-time collaboration for team editing. This means you get a reliable, easy-to-use editor that fits your needs and grows with your projects, making writing and sharing documents smoother and more efficient[1][2][4]. https://github.com/Milkdown/milkdown

Results

3 similar posts found

Search: #ceu

当前筛选 #ceu清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53015 · 04/04/2026, 08:02 AM

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ በይፋ የምርጫ ቅስቀሳውን ጀመረ *********************** በመጪው ግንቦት ወር ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደረው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ከዛሬ ጀምሮ በይፋ የምርጫ ቅስቀሳ መጀመሩን አስታውቋል። የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አብርሃም ጌጡ ፓርቲያቸው በመላ ኢትዮጵያ በሚካሄደው ምርጫ ላይ በቁርጠኝነት ለመሳተፍ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን እና የቅስቀሳ ሥራውን መጀመሩን ገልጸዋል። ምርጫ የዴሞክራሲ ሥርዓት እንዲጎለብት እና የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን ቁልፍ ሚና እንዳለው አጽንኦት የሰጡት ፕሬዚዳንቱ፣ ሕዝቡም በቀሩት ቀናት ውስጥ የመራጭነት ካርድ እንዲያወጣ፣ በምርጫው ሂደት በንቃት በመሳተፍ ለዴሞክራሲ መጎልበት የበኩሉን ሚና እንዲያኖር ጥሪ አቅርበዋል። ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳውን በመላ ኢትዮጵያ ቤት ለቤት በመንቀሳቀስ የፓርቲውን ፖሊሲዎች እና አማራጮች ለዜጎች እንደሚያስረዳ የገለጸ ሲሆን የቅስቀሳ ሥራውን ሲያከናውን ሕዝቡ አስፈላጊውን ትብብር እና ድጋፍ እንዲያደርግለት ፓርቲው ጥሪ አቅርቧል። ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ አማራ ግዮናዊ ንቅናቄ (አግን)፣ እናት ፓርቲ እና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በቅንጅት የፈጠሩት ፓርቲ ነው። በነፃነት ፍቅሩ #EBC#Ethiopia#CEU

Borkena

@borkena · Post #6059 · 03/23/2026, 02:51 AM

Coalition For Ethiopian Unity Says Members, Leaders Arrested in Keffa Zone. Read more. https://borkena.com/2026/03/22/coalition-for-ethiopian-unity-says-members-leaders-arrested-in-keffa-zone/#Ethiopia#News#CEU#EthiopianPolitics#EthiopianNews

Borkena

@borkena · Post #6216 · 04/25/2026, 04:13 AM

Ethiopian Election Board says over 50.5 million voters registered for the election. Read more. https://borkena.com/2026/04/24/ethiopian-election-board-says-over-50-5-million-voters-registered-for-the-election/#Ethiopia#election#CEU#voters#EthiopianNews