TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14821 · Jun 11

#typescript#editor#gfm#javascript#markdown#markdown_editor#milkdown#prosemirror#remarkjs#rich_text_editor#typescript#wysiwyg#wysiwyg_editor Milkdown is a flexible, open-source editor that lets you write and edit Markdown in a simple, visual way, just like you see it in apps such as Typora. It is built using powerful tools like ProseMirror and Remark, and everything in Milkdown works as a plugin, so you can add or remove features easily. You can customize its look and feel to match your app, and it supports real-time collaboration for team editing. This means you get a reliable, easy-to-use editor that fits your needs and grows with your projects, making writing and sharing documents smoother and more efficient[1][2][4]. https://github.com/Milkdown/milkdown

Results

1 similar post found

Search: #developmentandpeace

当前筛选 #developmentandpeace清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52024 · 03/04/2026, 12:00 PM

የወቅቱ አርበኝነት የባሕር በር ጥያቄን ማሳካት ነው ************* 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በሲዳማ ክልል ''ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ'' በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አርበኞች፣ የፀጥታ አካላት፣ ሴቶችና ወጣቶች ተገኝተዋል። የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ በየነ በራሳ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዓድዋ የትናንት፣ የዛሬ እና የነገ ትውልድን ያስተሳሰረ የቃል ኪዳን ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም፣ የኢትዮጵያውያን የወቅቱ አርበኝነት ከድህነት መውጫ የሆነውን የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄን ማሳካት መሆኑን በመጥቀስ፤ የአሁኑ ትውልድ እንደ ባሕር በር ያሉ ብሔራዊ ጥቅሞችን ለማስከበር በጋራ መቆም እንዳለበት አሳስበዋል። የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ እመቤት ኢሳያስ በበኩላቸው፤ ዓድዋ የኅብረት እና የአንድነት ምልክት መሆኑን ገልጸዋል። ወጣቶችና ሴቶች ዛሬም ለሀገር ሰላምና ለልማት በአርበኝነት ሊቆሙ እንደሚገባም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። በበዓሉ አከባበር ላይ የታደሙት የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችም የጀግኖች አባቶችን ታሪክ በማስታወስ፣ ለሀገራዊ አንድነትና ለልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ቃል ገብተዋል። በአስረሳው ወገሼ #የዓድዋድል#VictoryOfAdwa#ብሔራዊጥቅም#NationalInterest#አርበኝነት#DevelopmentAndPeace