TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14821 · Jun 11

#typescript#editor#gfm#javascript#markdown#markdown_editor#milkdown#prosemirror#remarkjs#rich_text_editor#typescript#wysiwyg#wysiwyg_editor Milkdown is a flexible, open-source editor that lets you write and edit Markdown in a simple, visual way, just like you see it in apps such as Typora. It is built using powerful tools like ProseMirror and Remark, and everything in Milkdown works as a plugin, so you can add or remove features easily. You can customize its look and feel to match your app, and it supports real-time collaboration for team editing. This means you get a reliable, easy-to-use editor that fits your needs and grows with your projects, making writing and sharing documents smoother and more efficient[1][2][4]. https://github.com/Milkdown/milkdown

Results

1 similar post found

Search: #gediontimotheos

当前筛选 #gediontimotheos清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51995 · 03/02/2026, 03:05 PM

ሰርጌይ ላቭሮቭ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ******************** የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ለ130ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፤ የዓድዋ ድል በአፍሪካ ታሪክ አንዲት ሀገር በቅኝ ገዥ ኃይል ላይ የተቀዳጀችው የመጀመሪያው ድል በመሆኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጽዕኖ የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። ድሉ የኢትዮጵያውያንን የጽናት መንፈስ ከማረጋገጡ ባለፈ በመላው አፍሪካ ለሚካሄዱ የነፃነት ትግሎች መነሻ መሆኑንም አክለዋል። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት የዘለቀ የወዳጅነት ታሪክ እንዳላቸው የጠቀሱት ሰርጌይ ላቭሮቭ፤ በየተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በተለይም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እየሠሩ መሆኑን ጠቁመዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል በንግድ፣ በኢኮኖሚ፣ በሳይንስ እና በባህል ዘርፎች ትብብሮች እያደጉ መሆናቸውን መግለጻቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል። በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግንባታን ጨምሮ፣ የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታልን መልሶ መገንባት እና የጋራ ባዮሎጂካል ምርምር ማዕከል መመሥረት ዋና ዋናዎቹ የትብብር ፕሮጀክቶች መሆናቸውን ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። #EBC#Ethiopia#Russia#Adwa130#Diplomacy#SergeyLavrov#GedionTimotheos#BRICS