TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14821 · Jun 11

#typescript#editor#gfm#javascript#markdown#markdown_editor#milkdown#prosemirror#remarkjs#rich_text_editor#typescript#wysiwyg#wysiwyg_editor Milkdown is a flexible, open-source editor that lets you write and edit Markdown in a simple, visual way, just like you see it in apps such as Typora. It is built using powerful tools like ProseMirror and Remark, and everything in Milkdown works as a plugin, so you can add or remove features easily. You can customize its look and feel to match your app, and it supports real-time collaboration for team editing. This means you get a reliable, easy-to-use editor that fits your needs and grows with your projects, making writing and sharing documents smoother and more efficient[1][2][4]. https://github.com/Milkdown/milkdown

Results

144 similar posts found

Search: #holiday

当前筛选 #holiday清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53180 · 04/08/2026, 02:40 PM

ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ **************** የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ መጪውን የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አከናውነዋል። ፕሬዚዳንቱ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ማዕድ ማጋራት በፈጣሪ ዘንድ የተወደደ በጎ ተግባር መሆኑን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅመ ደካማ ወገኖች በበዓላት ወቅት በራቸውን ዘግተው ማሳለፍ የለባቸውም በሚል የጀመሩት ተነሣሽነት ኢትዮጵያዊ የመረዳዳት ባህል ይበልጥ እንዲዳብር ማድረጉን ጠቅሰዋል። ይህ የመረዳዳት ተግባር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ዜጎች በበዓል ወቅት ቤታቸው ባዶ እንዳይሆን እና ከሌላው ወገኖች ጋር በጋራ እንዲያሳልፉ የሚያስችል መሆኑንም አክለው እንደገለጹ ኢዜአ ዘግቧል። የመንግሥት ዋነኛ ዓላማ ሁሉም ዜጋ ራሱን ችሎ የተሻለ ሕይወት እንዲመራ ማስቻል መሆኑን ፕሬዚዳንቱ አመልክተዋል፤ ለዚህም መንግሥት በሰው ተኮር ፖሊሲው በርካታ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ነው የገለጹት። #EBC#Ethiopia#holiday

123•••101112
PreviousPage 1 of 12Next