TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14821 · Jun 11

#typescript#editor#gfm#javascript#markdown#markdown_editor#milkdown#prosemirror#remarkjs#rich_text_editor#typescript#wysiwyg#wysiwyg_editor Milkdown is a flexible, open-source editor that lets you write and edit Markdown in a simple, visual way, just like you see it in apps such as Typora. It is built using powerful tools like ProseMirror and Remark, and everything in Milkdown works as a plugin, so you can add or remove features easily. You can customize its look and feel to match your app, and it supports real-time collaboration for team editing. This means you get a reliable, easy-to-use editor that fits your needs and grows with your projects, making writing and sharing documents smoother and more efficient[1][2][4]. https://github.com/Milkdown/milkdown

Results

1 similar post found

Search: #mekaneyesus

当前筛选 #mekaneyesus清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53271 · 04/10/2026, 10:17 AM

የስቅለት በዓል በወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እየተከበረ ነው ************** የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በአምስት ኪሎ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድነት ሲል በመስቀል ላይ የከፈለው መከራና መስዋዕትነት በስፋት ተነስቷል። ይህ በመስቀል ላይ የተፈጸመው ተግባር ሰውን ከኃጢአት ባርነት ነጻ እንዳወጣው ሁሉ፣ የዛሬው ትውልድም ከጥላቻና ከቂም በቀል ባርነት ነጻ መውጣት እንዳለበት ተገልጿል። የመስቀሉ ፍቅር የክፋት ሁሉ ማክተሚያ፣ የይቅርታና የትሕትና ትምህርት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን፤ አማኙም ይህን ታላቅ መሠረት በመከተል ባለፈ ታሪክ ላይ ከመቆዘም ይልቅ ለነገው ብሩህ ተስፋ ይቅርታን ስንቅ ሊያደርግ እንደሚገባ መልዕክት ተላልፏል። በቤተ ክርስቲያኒቱ በተዘጋጀው በዚህ አገልግሎት ላይ የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች፣ አገልጋዮች፣ ምዕመናን እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል። በዕድሉ ፈቀደ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#GoodFriday#MekaneYesus#AddisAbaba