TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14821 · Jun 11

#typescript#editor#gfm#javascript#markdown#markdown_editor#milkdown#prosemirror#remarkjs#rich_text_editor#typescript#wysiwyg#wysiwyg_editor Milkdown is a flexible, open-source editor that lets you write and edit Markdown in a simple, visual way, just like you see it in apps such as Typora. It is built using powerful tools like ProseMirror and Remark, and everything in Milkdown works as a plugin, so you can add or remove features easily. You can customize its look and feel to match your app, and it supports real-time collaboration for team editing. This means you get a reliable, easy-to-use editor that fits your needs and grows with your projects, making writing and sharing documents smoother and more efficient[1][2][4]. https://github.com/Milkdown/milkdown

Results

1 similar post found

Search: #socialresponsibility

当前筛选 #socialresponsibility清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52383 · 03/14/2026, 04:29 PM

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለሜቄዶኒያ የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ ****************** የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች በዛሬው ዕለት በሜቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል በመገኘት የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍና የማዕድ ማጋራት መርኃ ግብር አከናውነዋል፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በዚሁ ወቅት፤ ተቋማቸው ከመደበኛ የመንግሥት ሥራው ባለፈ በተለያዩ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳትፎ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውሰዋል። ለሜቄዶኒያ መሥራች አቶ ቢኒያም በለጠና ለሥራ ባልደረቦቹ ባስተላለፉት ምስጋናም "ኢትዮጵያ ታመሰግናችኋለች" ሲሉ አድናቆታቸውን ገልጸዋል። የዛሬው ድጋፍ የአንድ ወቅት ብቻ ሳይሆን፣ ተቋሙ በቋሚነት ለሜቄዶኒያ ድጋፍ የሚያደርግበትን መንገድ እያመቻቸ መሆኑን ወ/ሮ ሰላማዊት ጠቁመዋል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ያከናወነው ይህ የበጎ አድራጎት ተግባር፣ የመንግሥትም ሆኑ የግል ተቋማት ለማኅበራዊ ኃላፊነት ሊሰጡት የሚገባውን ትኩረት የሚያሳይና ለሌሎችም አርአያ የሚሆን ተግባር መሆኑ ተገልጿል። በሔለን ተስፋዬ #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Charity#SocialResponsibility#MaedMagarat