TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14821 · Jun 11

#typescript#editor#gfm#javascript#markdown#markdown_editor#milkdown#prosemirror#remarkjs#rich_text_editor#typescript#wysiwyg#wysiwyg_editor Milkdown is a flexible, open-source editor that lets you write and edit Markdown in a simple, visual way, just like you see it in apps such as Typora. It is built using powerful tools like ProseMirror and Remark, and everything in Milkdown works as a plugin, so you can add or remove features easily. You can customize its look and feel to match your app, and it supports real-time collaboration for team editing. This means you get a reliable, easy-to-use editor that fits your needs and grows with your projects, making writing and sharing documents smoother and more efficient[1][2][4]. https://github.com/Milkdown/milkdown

Results

1 similar post found

Search: #tradeplus

当前筛选 #tradeplus清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52904 · 03/30/2026, 05:26 PM

የብሪክስ ግስጋሴና ከዓለም የወጪ ንግድ ሲሶውን ሊይዝ የመቃረቡ ምስጢር **************** የተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ድርጅት (UNCTAD) ባወጣው ሪፖርት፣ የብሪክስ አባል አገራት ባለፉት ሁለት አሥርተ ዓመታት ውስጥ በዓለም የንግድ መድረክ ላይ ያላቸው ድርሻ በማይታመን ፍጥነት ማደጉን አመልክቷል። እንደ ሪፖርቱ መረጃ፣ የጥምረቱ አገራት አጠቃላይ የወጪ ንግድ በአውሮፓውያኑ 2003 ከነበረበት 906 ቢሊዮን ዶላር ተነስቶ በ2024 ወደ 5.9 ትሪሊዮን ዶላር አድጓል። ይህም የጥምረቱን የዓለም የወጪ ንግድ ድርሻ ከ12 በመቶ ወደ 24 በመቶ ከፍ ያደረገው ሲሆን፣ በአባል አገራቱ መካከል የሚደረገው የውስጥ የንግድ ልውውጥም ከዓለም አቀፍ አማካይ የንግድ ዕድገት በሁለት እጥፍ የሚበልጥ የ13.3 በመቶ ዓመታዊ ዕድገት እያሳየ ይገኛል። ይህንን እያደገ የመጣውን የኢኮኖሚ ጉልበት ይበልጥ ስልታዊ በሆነ መንገድ ለመምራት "ትሬድ ፕላስ" (Trade+) የተሰኘ አዲስ የፖሊሲ አቅጣጫ እንዲከተሉ UNCTAD ምክረ-ሃሳቡን አቅርቧል። ድርጅቱ አባል አገራቱ የተጠናከረና ወጥ የሆነ የጋራ የንግድ ስምምነት እንዲመሰርቱ፣ ለዲጂታል ፋይናንስና ለዳታ ፖሊሲዎች የጋራ ቁጥጥር ሥርዓት እንዲዘረጉ እንዲሁም በአባል አገራቱ መካከል የሚነሱ የንግድና ኢንቨስትመንት አለመግባባቶችን በፈቃደኝነት ለመፍታት የሚያስችል የክርክር መፍቻ ሥርዓት እንዲቀርጹ አሳስቧል። ጥምረቱ እነዚህን ስልታዊ እርምጃዎች በተግባር ካዋለ በዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ መዋቅር ውስጥ ያለውን የመሪነት ሚና ይበልጥ እንደሚያጠናክር ሪፖርቱ በዝርዝር አመልክቷል። #EBC#BRICS#UNCTAD#GlobalTrade#Economy#TradePlus#Ethiopia#EconomicGrowth