TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #14913 · Jul 3

#typescript#boilerplate#boilerplate_code#jamstack#javascript#js_boilerplate#netlify_template#next_js#next_theme#nextjs#nextjs_starter#nextjs_template#react#react_boilerplate#reactjs#starter_kit#starter_project#starter_template#tailwind_css#tailwindcss#typescript You can quickly start a modern web project using a ready-made Next.js boilerplate that includes the latest Next.js 15 features, Tailwind CSS 4, and TypeScript. It offers built-in user authentication, multi-language support, type-safe database tools, error monitoring, AI code reviews, and security features like bot protection. The setup is easy with local and remote database options, automatic testing, and deployment guides. This saves you time and effort by providing a flexible, production-ready foundation with best practices, letting you focus on building your app instead of configuring tools and infrastructure. It also supports smooth development with live reload and VSCode integration. https://github.com/ixartz/Next-js-Boilerplate

Results

4 similar posts found

Search: #updated

当前筛选 #updated清除筛选
Luckydonalds Bots: Development/Status

@luckydonaldsbots · Post #219 · 10/29/2019, 11:05 PM

Updated @JoinCaptchaBot: - Added banlist from feed.spamwat.ch (@SpamWatchFederationLog) support. - Decreased message retry delay to give up faster in case of telegram being meh. That was the main reason why it would hang behind, because it was handling retry #20 waiting exponentially between... - Handled some rare cases leading the bot to crash #updated#JoinCaptchaBot. That also means less time spent

Addis Standard Amharic

@addisstandardamh · Post #7886 · 03/16/2026, 01:11 PM

#updatedዜና: ፕሬዝዳንት ቭላድሚር እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሁለትዮሽ ትብብር እና በ #ጋሞ ዞን በአደጋ ምላሽ ዙሪያ በስልክ ተወያዩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ሁለቱ መሪዎች በሩሲያ እና በኢትዮጵያ ሁለትዮሽ ትብብር እና በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው አሰቃቂ የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከታይ ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። ክሬምሊን መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሠረት፤ መሪዎቹ በሩሲያ እና በኢትዮጵያ መካከል በፖለቲካ፣ በንግድ፣ በኢኮኖሚ እና በሰብዓዊ ዘርፎች ያለውን ወቅታዊ ትብብር ገምግመዋል። ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በመስከረም ወር 2018 ዓ.ም በሞስኮ ባደረጉት ጉብኝት የተደረሱ ስምምነቶችን መሠረት ያደረገ እንደሆነም ተገልጿል። ሁለቱም ወገኖች የሩሲያ-ኢትዮጵያን ግንኙነት ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋገጡ ሲሆን፣ በሚመለከታቸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና የመንግሥት ተቋማት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። ፕሬዝዳንት ፑቲን በቅርቡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በደረሰውና ለበርካታ ሰዎች ሕይወት መጥፋት እንዲሁም ለከፍተኛ ንብረት ውድመት ምክንያት በሆነው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። ተጨማሪ ያንብቡ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=11372