TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15021 · Aug 1

#go#argocd#cloud_native#cncf#container_management#devops#ebpf#hacktoberfest#istio#jenkins#k8s#kubernetes#kubernetes_platform_solution#kubesphere#llm#multi_cluster#observability#servicemesh KubeSphere is an easy-to-use, open-source platform that helps you manage Kubernetes clusters across clouds, data centers, and edge devices from one place. It offers a friendly web interface, supports multi-cluster and multi-tenant management, and automates DevOps tasks like CI/CD pipelines. You get built-in monitoring, logging, alerting, and security features such as role-based access control. It also includes an App Store for quick deployment of applications and supports various storage and networking options. This makes managing complex Kubernetes environments simpler, faster, and more secure, saving you time and reducing operational challenges. https://github.com/kubesphere/kubesphere

Results

2 similar posts found

Search: #etaf90

当前筛选 #etaf90清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51262 · 01/25/2026, 10:14 AM

“የኢትዮጵያ አየር ኃይል ኢትዮጵያን ለመድፈር ለሞከሩ ኃይሎች ሁነኛ መድኃኒት ሆኖ ሀገር ያጸና ተቋም ነው።” - የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) #PMOEthiopia#ETAF90

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51274 · 01/25/2026, 08:58 PM

የጠላት ጄቶችን አየር ላይ ያጋጩት የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ - ብርጋዴር ጄኔራል ለገሰ ተፈራ! 🇪🇹✈️ ************ ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን አስከብራ የኖረችው እንደ ብርጋዴር ጄኔራል ለገሰ ተፈራ ባሉ የማይበገሩ ጀግኖች መስዋዕትነት ነው። የአየር ኃይላችን የ90 ዓመት ጉዞ ሲታሰብ፣ የነዚህ "የሰማይ ንስሮች" ታሪክ ምንጊዜም በደማቁ ይነሳል። የጄኔራል ለገሰ አስደናቂ የጀግንነት ታሪክ፦ 💥 የአየር ላይ ጀብዱ፦ በኢትዮ-ሶማሊያ ጦርነት ወቅት (1969-70 ዓ.ም) ‘F5-E' የጦር ጄትን በማብረር፣ 2 የጠላት ‘ሚግ 21' ጄቶችን አየር ላይ እርስ በርስ እንዲጋጩ በማድረግና ሌሎች በርካታ ጄቶችን በመጣል የማይረሳ ታሪክ ሠርተዋል። 📚 የታሪክ ምስክርነት፦ ኦስትሪያዊው የታሪክ አጥኚ ቶም ኩፐር ‘Wings over Ogaden' በተሰኘ መጽሐፉ፤ የኢትዮጵያ አብራሪዎች በቁጥር ቢበለጡም በላቀ ክህሎታቸው ፍጹም የአየር ላይ የበላይነት እንደነበራቸው መስክሯል። 💪 ጽናትና መስዋዕትነት፦ በድሉ ዋዜማ በፊልቱ ግንባር ጄታቸው ተመትታ በፓራሹት ወርደው በጠላት እጅ ወደቁ። ይህን ተከትሎ ለ11 ዓመታት በሶማሊያ እስር ቤት አሰቃቂ ስቃይ ቢደርስባቸውም፤ ይህ ለሀገራቸው የነበራቸውን ፍቅር ሊያጠፋው አልቻለም። 🏅 የክብር ሽልማት፦ ከእስር ተመልሰው ሀገራቸው ሲገቡ በወቅቱ የሀገሪቱ ከፍተኛ የክብር ሽልማት የነበረውን "የኅብረተሰብዓዊት ኢትዮጵያ ወደር የለሽ ጀግና ሜዳይ" ተሸልመዋል። ዛሬም የአየር ኃይላችን ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ታጥቆ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ሲቆም፣ የእነዚህ ጀግኖች ታሪክ ለትውልዱ ትልቅ የሞራል ስንቅ ነው። #EBCDotstream#Ethiopia#EthiopianAirForce#LegesseTefera#Hero#AviationHistory#ETAF90#NationalPride#MilitaryExcellence ሙሉ ዘገባውን እዚህ ያገኙታል።