TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15045 · Aug 10

#typescript#nodejs#openai#typescript You can use the OpenAI TypeScript and JavaScript library to easily connect your apps to OpenAI’s API, letting you generate text, handle streaming responses, upload files, verify webhooks, and more with simple code. It supports Node.js, Deno, Bun, and browsers (with caution), offers full TypeScript types for better coding accuracy and IDE help, and handles errors and retries automatically. You can also use it with Microsoft Azure OpenAI and build real-time chat with WebSocket. This library saves you time and effort by providing ready-to-use, well-documented tools to integrate AI features smoothly into your JavaScript or TypeScript projects. https://github.com/openai/openai-node

Results

15 similar posts found

Search: #arsi

当前筛选 #arsi清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5914 · 03/03/2026, 06:44 PM

Who Is Behind the Alleged Genocide Against Christian (Amhara) Communities in East Arsi, Ethiopia? – and When Will this Stop? https://borkena.com/2026/03/03/ethiopian-orthodox-christians-who-is-behind-the-alleged-genocide-against-christian-amhara-communities-in-east-arsi-ethiopia/#Ethiopia#humanrights#Arsi

Borkena

@borkena · Post #6024 · 03/15/2026, 05:38 PM

The Unspoken Crisis of Ethiopian Orthodoxy. Read more. https://borkena.com/2026/03/15/ethipoia-the-unspoken-crisis-of-ethiopian-orthodoxy/#Ethiopia#Orthodox#Arsi

Borkena

@borkena · Post #5916 · 03/04/2026, 05:22 AM

Oromo Liberation Army Points Finger At Abiy Ahmed’s Admin. Over Arsi Massacre. Read more. https://borkena.com/2026/03/04/ethiopia-oromo-liberation-army-points-finger-at-abiy-ahmeds-admin-over-arsi-massacre/#Ethiopia#OLA#Arsi

Borkena

@borkena · Post #5902 · 03/01/2026, 09:09 PM

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በአርሲ ዞን የተፈፀመውን ግድያ አወገዘ። ምክር ቤቱ " በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሺርካ ወረዳ በንፁሐን የኦርቶዶክስ ክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች ወገኖቻችን ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ በእጅጉ አዝነናል " ሲል አስታውቋል። መግለጫው አክሎም "ድርጊቱ የትኛውንም ሃይማኖት አይወክልም " ያለ ሲሆን " ይልቁኑም በሃይማኖቶች መካከል ለዘመናት ያለውን የመከባበር እሴት በመናድ በአማኞች ህዝቦች መካከል ጥርጣሬና ግጭት ለመፍጠር የተቀነባበረ እኩይ ሴራ ነው ብለን እናምናለን " ብሏል። መንግስት አጥፊዎቹን በመለየት አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ምክር ቤቱ ጠይቆ " ለሟች ቤተሰቦች አላህ መፅናናቱን እንዲሰጥ እንለምነዋለን " በማለት ገልጿል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#news#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5910 · 03/03/2026, 01:32 PM

መቋጫ ያጣው የኦርቶዶክሳውያን እልቂት በአርሲ ፤ ፋኖ ያሰማው ክስ እና ኢራን፡፡ ሙሉውን ዘገባ ያድምጡት:: https://youtu.be/JdMBnW937GQ#Ethiopia#News#Arsi#OrthodoxChristians#Iran

Borkena

@borkena · Post #5865 · 02/26/2026, 01:33 PM

በምሥራቅ አርሲ ሦስት ኦርቶዶክሳውያን በታጣቂዎች ተገደሉ ። ከወራት በፊት ተመሳሳይ ጥቃት በተፈፀመበት በዚህ ዞን ዘላቂ መፍትሔ አለመፈለጉ ስጋት እንደፈጠረባቸው የአካባቢው ነዋሪዎች መናገራቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቴሌቪዥን ዘግቧል። በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት መርቲ አቦምሳ ወረዳ ፈረቀሳ ቀበሌ ሶስት ኦርቶዶክሳውያን እና አንድ ሙስሊም በታጣቂዎች ጥቃት ሕይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። እያሰለሰ በቀጠለው የምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ችግር ዛሬም በሦስት ኦርቶዶክሳውያን እና በ1 ሙስሊም ወገኖቻችን ላይ ሕልፈተ ሕይወት ማድረሱን የአሥር ኦርቶዶክሳውያን ከብቶች፣ ጎተራዎች እና ቤት ንብረቶች በእሳት በመቃጠሉ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ብፁዕ አቡነ ኤልሣዕ የሶማሌ እና የምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ገልጸዋል። ብፁዕነታቸው መንግሥት ሕገ ወጥ ታጣቂዎችን በማጥፋት የኦርቶዶክሳውያንን ደህንነት የመጠበቅ እና ሰላምን የማስፈን ተግባሩን እንዲያከናውንም ጠይቀዋል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#Ethiopiannews#ዜና

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53654 · 04/16/2026, 08:38 PM

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ ግብርናን ለማዘመን እና የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያለው ፋይዳ የጎላ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ምርቃት ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የልማት ዝርጋታና የኢነርጂ አማራጮች ለአካባቢው አርሶ አደሮች የኑሮ ጥራት መሻሻልና ለኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአሰላ፣ ለአርሲ እና ለአጎራባች የምስራቅ ሸዋ ነዋሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት፣ አርሲ በእርሻ ምርታማነቱ ቢታወቅም፣ የነበረበት የውስጥ ለውስጥ መንገድ እጥረት ትልቅ ፈተና መሆኑን አንስተዋል። አዲሱ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የገነባው ከ27 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ለንፋስ ኃይል ማመንጫው ግልጋሎት ከመስጠት ባሻገር ለአካባቢው ግብርና መዘመን መሠረት የሚጥል መሆኑን ገልጸዋል። መንገዱ ከኮምባይነሮችና ትራክተሮች በተጨማሪ ትራንስፖርትን ተደራሽ በማድረግ ምርትን በፍጥነት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ለማድረስ ያግዛል ብለዋል። የአርሶ አደሩ ምርት እንዳለ ለገበያ ከመቅረብ ይልቅ በቅርብ ርቀት በሚገኙ አግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ገብቶ፣ ተቀናብሮ፣ እሴት ተጨምሮበት እንዲወጣ በማድረግ የተሻለ ገቢ ለማስገኘት እንደሚሠራ ገልጸዋል። በየአካባቢው በመንግሥት የተጀመሩ በርካታ ፕሮጀክቶች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገላቸው በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኙ አውስተው፤ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሠረት የመጣሉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በንፍታሌም እንግዳወርቅ #Ethiopia#Arsi#AsellaWindFarm#EthiopiaDelivers#AbiyAhmed#EBC

Borkena

@borkena · Post #5857 · 02/25/2026, 06:42 PM

Three Orthodox Christians Reportedly killed in Arsi, Oromia region. Read more. https://borkena.com/2026/02/25/ethiopia-three-orthodox-christians-reportedly-killed-in-arsi-oromia-region/#Ethiopia#News#OrthodoxChristians#Arsi#Orthodox

Borkena

@borkena · Post #5912 · 03/03/2026, 06:36 PM

Death Toll From Arsi Massacre Rise To 34 as killing Orthodox Christian Continues. Read more. https://borkena.com/2026/03/03/ethiopia-death-toll-from-arsi-massacre-rise-to-34-as-killing-orthodox-christian-continues/#Ethiopia#Arsi#humanrights#Oromia#OrthodoxChristians

Borkena

@borkena · Post #5920 · 03/04/2026, 08:27 AM

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በምስራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ወረዳወች ነዋሪ የሆኑ የቤተ ክህነቷ ታላላቅ አባቶች፣ ካህናት እና ምዕመናን ላይ በደረሰባቸው ጭፍጨፋ ከፍተኛ ሀዘን የተሰማው መሆኑን ገለፀ። ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#AFNM#Ethiopiannews#news#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5202 · 11/05/2025, 10:16 PM

Systematic Persecution in Oromia: The Role of Militias and Political Actors in Targeting Ethiopian Orthodox Christians. Read more. https://borkena.com/2025/11/05/systematic-persecution-in-oromia-the-role-of-militias-and-political-actors-in-targeting-ethiopian-orthodox-christians/#Ethiopia#Orthodox#OrthodoxChristians#OromiaMassacre#Arsi

12
PreviousPage 1 of 2Next