TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15086 · Aug 23

#php#framework#pest#php#testing Pest is a modern, simple, and elegant PHP testing framework designed to make writing and running tests easy and enjoyable. It offers a clean, readable syntax inspired by popular tools like RSpec and Jest, helping you write clear and maintainable tests quickly. Pest includes powerful features such as built-in browser testing, fast parallel test runs, detailed error messages, and code coverage reports, all in one tool. This means you can confidently ensure your PHP applications work correctly while saving time and improving code quality, whether you’re working on small projects or large applications. https://github.com/pestphp/pest

Results

5 similar posts found

Search: #getachewreda

当前筛选 #getachewreda清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5355 · 11/26/2025, 12:39 AM

Getachew Reda’s Head-to-Head Interview: Deflection, Denial and the Shielding of Prime Minister Abiy Ahmed. Read more. https://borkena.com/2025/11/25/getachew-redas-head-to-head-interview-deflection-denial-and-the-shielding-of-prime-minister-abiy-ahmed/#Ethiopia#GetachewReda#politics

Borkena

@borkena · Post #5834 · 02/23/2026, 03:00 PM

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ውሳኔ በጽኑ ተቃወመ። የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ዛሬ የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአከራካሪ የምርጫ ክልሎች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ ሕገ-መንግሥቱንና የፕሪቶሪያውን ስምምነት የጣሰ ነው ሲል በጽኑ ኮንኗል። የትግራይ ሕዝብ በከፈለው መስዋዕትነት የተገነባውን ሕገ-መንግሥታዊና ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በመጣስ፣ በትግራይ ሕገ-መንግሥታዊ ወሰን ላይ አደጋ የሚጥል ውሳኔ መተላለፉን መግለጫው ገልጿል። ​የትግራይ ሕዝብ ድምፅ በሌለበትና ባልተወከለበት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የተላለፈው ይህ ውሳኔ፣ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በግልጽ የጣሰ ነው ብሏል። ​ይህ "አደገኛ" የተባለው ውሳኔ የሚያስከተለው ዘርፈ-ብዙ መዘዝ ግምት ውስጥ ገብቶ በአስቸኳይ እንዲታረምና ዳግመኛ ግምት እንዲሰጠው ጊዜያዊ አስተዳደሩ በጽኑ ጠይቋል። በተመሳሳይ መልኩ የትግራይ የቀድሞ የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአከራካሪ የምርጫ ክልሎች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ የሀገሪቱን ሰላም ይበልጥ የሚያውክ ነው ሲሉ ተቃውመዋል። ጌታቸው ​ውሳኔዎቹ የሀገሪቱን ሰላም ይበልጥ ከማወክ እና ከማናጋት ውጭ ሌላ ፋይዳ ወይም ትርጉም ይኖራቸዋል ብለው እንደማያምኑ ገልፀዋል። #Ethiopia#Tigray#GetachewReda#Ethiopiannews#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5975 · 03/11/2026, 02:35 PM

ክሱን በፍቃዳቸው አቋረጡ። እነ አቶ ጌታቸው ረዳ በምርጫ ቦርድ ላይ የመሰረቱትን ክስ አነሱ የዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ላይ መስርተውት የነበረውን ክስ በገዛ ፈቃዳቸው ማንሳታቸውን ለፍርድ ቤት አስታውቀዋል። ​ ከሳሾች ክሱ አሁን ባለው ሁኔታ ውጤት እንደማያመጣ በማመናቸው በፈቃዳቸው አንስተዋል ተብሏል። ክሱ በመነሳቱ ምክንያት ቀደም ሲል በቦርዱ ውሳኔ ላይ ተጥሎ የነበረው የጊዜያዊ እገዳ ትዕዛዝ ተሰርዟል። ​ በዚህም መሰረት የምርጫ ቦርድ ያስተላለፈው ውሳኔ በቀጥታ ተፈጻሚ ይሆናል። ​​#Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopian_news#news#houseoffederation#GetachewReda#NBE#ዜና#ምርጫ#ጌታቸውረዳ