TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15321 · Dec 9

#go#game_engine#game_engine_2d#game_engine_3d#game_engine_development#game_engine_framework#gameengine#go#golang Kaiju Engine is a fast, modern 2D/3D game engine written in Go and powered by Vulkan, designed for simplicity and high performance. It runs on Windows, Linux, Android, and is working on Mac support. Kaiju offers much faster rendering speeds and lower memory use than popular engines like Unity, making game development quicker and more efficient. It uses Go’s garbage collector to help prevent common programming errors, improving stability. You can write games directly in Go, and the engine supports local AI integration and a flexible UI system using HTML/CSS. Although the editor is still in development, the engine itself is production-ready, offering a powerful tool for developers who want speed and simplicity. https://github.com/KaijuEngine/kaiju

Results

1 similar post found

Search: #landslideresponse

当前筛选 #landslideresponse清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #52298 · 03/12/2026, 07:50 AM

በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍና አስቸኳይ ምላሽ ለመስጠት እየተሠራ ነው፦ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ******************** በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች የጣለውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ በደረሰው የናዳ አደጋ እስከ ትላንት አመሻሽ ድረስ የ52 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተመላክቷል። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እንደገለጹት፤ በአደጋው ለተጎዱ ወገኖች ለሰብዓዊ ሥራዎች ቅድሚያ በመስጠት አስክሬን የማፈላለግና ድጋፍ የማድረስ ተግባራት ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል። የክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት ባደረገው አስቸኳይ ውይይት፣ አደጋው የደረሰባቸውን ዜጎች በፍጥነት ወደ ቀድሞ ማኅበራዊ ሕይወታቸው ለመመለስ የሚያስችሉ ዐቢይና ንዑስ ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ሥራ እንዲገቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) በአደጋው የ52 ሰዎች አስክሬን መገኘቱን ገልጸው፤ በአሁኑ ወቅት ሰብዓዊ ድጋፎችን ወደ ሥፍራው ለማድረስ የመንገድ ከፈታና የጥርጊያ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አብራርተዋል። በተመስገን ተስፋዬ #ጋሞ#ኢትዮጵያ#የተፈጥሮአደጋ#ሰብዓዊድጋፍ#Gamo#Ethiopia#LandslideResponse