TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15439 · Jan 27

#rust#protobuf#rust Prost is a Rust tool that turns Protocol Buffers (.proto) files into simple, readable Rust code for proto2/proto3. It keeps comments, uses Rust derives for clean types, handles packages as modules, preserves unknown enums, and serializes existing types easily—add to Cargo.toml and use prost-build in build.rs. You benefit by getting fast, safe, idiomatic Rust for efficient data serialization in gRPC/microservices, saving time on boilerplate while ensuring memory safety and performance. https://github.com/tokio-rs/prost

Results

2 similar posts found

Search: #mbzuai

当前筛选 #mbzuai清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51539 · 02/08/2026, 11:21 AM

ዕውቀትና ቴክኖሎጂ የተጣመሩበት የሙሐመድ ቢን ዛይድ ኤአይ ዩኒቨርሲቲ ******************************* የዓለም የኢኮኖሚና የቴክኖሎጂ አድማስ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) መሪነት አዲስ መልክ እየያዘ ይገኛል። ይህንን ተለዋዋጭ እውነታ ቀድማ የተረዳችው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣ በአቡ ዳቢ የሙሐመድ ቢን ዛይድ ኤአይ ዩኒቨርሲቲን (MBZUAI) በመገንባት ለዘርፉ መሠረት የሚጥል ሥራ እያከናወነች ነው። ተቋሙን ልዩ የሚያደርጉት ነጥቦች፦ መገኛ፦ በአቡ ዳቢ መስዳር ሲቲ (Masdar City) የሚገኝ ስትራቴጂካዊ የምርምር ማዕከል ነው። ልዩነት፦ በዓለም የመጀመሪያው በኤአይ (AI) ምርምር ላይ ብቻ ያተኮረ ዩኒቨርሲቲ ነው። ተደራሽነት፦ በአሁኑ ወቅት ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡ ከ300 በላይ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎችን እያሰለጠነ ይገኛል። ትኩረት፦ በኮምፒውተር ቪዥን፣ በማሽን ለርኒንግ እና በተፈጥሮ ቋንቋ ማቀነባበሪያ (NLP) ዘርፎች ላይ ያተኩራል። አቅም፦ የከፍተኛ ፍጥነት ኮምፒውቲንግ (Supercomputing) እና ዘመናዊ የላብራቶሪ መሣሪያዎችን የታጠቀ ነው። የኢትዮጵያ ቀጣይ እርምጃ፦ ኢትዮጵያም ይህንን ዓለም አቀፋዊ የቴክኖሎጂ አቅጣጫ በመከተል፣ በዓለም ሁለተኛው የሆነውን የሰው ሰራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ እንደምታስገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መግለጻቸው ይታወሳል። ወጣቶችን ለነገው የቴክኖሎጂ ውድድር ማዘጋጀት የወቅቱ ወሳኝ ተግባር በመሆኑ፣ የሚቋቋመው ዩኒቨርሲቲ ለሀገርና ለትውልዱ ያለው ፋይዳ እጅግ የላቀ እንደሚሆን ይጠበቃል። #EthiopianBroadcastingCorporation#UAE#AI#University#MBZUAI#Ethiopia#TechNews

Opportunities with Zula

@opportunities_zula · Post #1228 · 02/10/2026, 03:41 PM

MBZUAI Summer Internship 2026 in UAE 🇦🇪 (Fully Funded) Apply: https://opportunitiescorners.com/mbzuai-research-internship/ ✔️Open to all Nationals ✔️No IELTS ✔️No Fee. The Program Covers Airfare, Accommodation, Stipend, Visa, Airport Transfer, Insurance, Activities, Trip to Abu Dhabi and Dubai Downtown. Deadline: 28th Feb 2026 #MBZUAI#Summerinternship#UAE#Research#OpportunitiesCorners#AbuDhabi#UGRIP