TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15513 · Feb 20

#python#agents#claude#cursor#databricks#vibecoding The Databricks AI Dev Kit enhances AI-driven development by providing your coding assistant (Claude Code, Cursor, etc.) with trusted Databricks knowledge and best practices. It includes a Python library, MCP server with 50+ tools, markdown skills teaching Databricks patterns, and a web-based builder app. You can build Spark pipelines, jobs, dashboards, knowledge assistants, and deploy ML models faster and smarter. The benefit is that your AI coding assistant gains direct access to Databricks functionality and patterns, enabling you to develop data and AI applications more efficiently with built-in governance and best practices. https://github.com/databricks-solutions/ai-dev-kit

Results

2 similar posts found

Search: #jobcreation

当前筛选 #jobcreation清除筛选
MyGov हिन्दी न्यूज डेस्क

@MyGovHindi · Post #7194 · 07/22/2024, 12:17 PM

भारत में रोजगार सृजन तेजी से बढ़ रहा है, लाखों नए अवसर सामने आ रहे हैं। वित्त वर्ष 2014-2023 में कुल 12.5 करोड़ नौकरियाँ पैदा हुईं, जो बढ़ते रोजगार परिदृश्य और देश के कार्यबल पर सकारात्मक प्रभाव को दर्शाती हैं। #EconomicGrowth #IndiaRising #JobCreation

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51832 · 02/20/2026, 07:36 AM

ከ18ሺህ ለሚልቁ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ **************** በተያዘው በጀት ዓመት ስድስት ወራት ከ18ሺህ ለሚልቁ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ለማድረግ መሰረተ ልማት ከማሟላት ባለፈ የሚያሰራ የህግ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት ለባለሃብቶች ምቹ ከባቢን ፈጥሯል። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳጋቶ ኩምቤ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ተመራጭ መዳረሻ ሆናለች። የመደመር መንግሥት በዘርፉ መነቃቃትን ለመፍጠርና አቅም ያላቸው ኢንቨስተሮችን ለመሳብ የአሰራር ማሻሻያና የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች እየተገበረ መሆኑን ተናግረዋል። በዚህም በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት በፌዴራል ደረጃ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊየን ዶላር በላይ በክልሎች ደግሞ ከ610 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ከ18ሺህ በላይ የሀገር ወስጥና የውጭ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን አመልክተዋል። የኢንቨስትመንት ፈቃድ የተሰጣቸው 17ሺህ 870 ባለሃብቶች በክልሎች እንዲሁም 245ቱ ደግሞ በፌዴራል ደረጃ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች የሚሰማሩ ናቸው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል። ባለሃብቶቹ በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገቡ ጠንካራ ድጋፍና ክትትል እየተደረገ መሆኑን ጠቁመው በዚህም ከ192ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አመልክተዋል። #EthiopianBroadcastingCorporation#Ethiopia#Investment#Economy#JobCreation#Business