TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← GitHub Trends

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @githubtrending · Post #15621 · Apr 15

#shell#ai_agents#ai_assisted_development#anthropic#claude#claude_code#game_design#game_development#gamedev#godot#indie_game_dev#unity#unreal_engine Claude Code Game Studios turns one Claude Code session into a full game dev team with 49 specialized agents, 72 skills, 12 hooks, and 11 rules for engines like Godot, Unity, and Unreal. Use slash commands like `/start`, `/brainstorm`, or `/dev-story` for design, coding, QA, and release—agents ask questions, show options, and get your approval to stay organized. You benefit by building games solo with pro structure, catching errors early, and shipping faster without chaos. https://github.com/Donchitos/Claude-Code-Game-Studios

Results

4 similar posts found

Search: #updated

当前筛选 #updated清除筛选
Luckydonalds Bots: Development/Status

@luckydonaldsbots · Post #219 · 10/29/2019, 11:05 PM

Updated @JoinCaptchaBot: - Added banlist from feed.spamwat.ch (@SpamWatchFederationLog) support. - Decreased message retry delay to give up faster in case of telegram being meh. That was the main reason why it would hang behind, because it was handling retry #20 waiting exponentially between... - Handled some rare cases leading the bot to crash #updated#JoinCaptchaBot. That also means less time spent

Addis Standard Amharic

@addisstandardamh · Post #7886 · 03/16/2026, 01:11 PM

#updatedዜና: ፕሬዝዳንት ቭላድሚር እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሁለትዮሽ ትብብር እና በ #ጋሞ ዞን በአደጋ ምላሽ ዙሪያ በስልክ ተወያዩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ሁለቱ መሪዎች በሩሲያ እና በኢትዮጵያ ሁለትዮሽ ትብብር እና በደቡብ ኢትዮጵያ በደረሰው አሰቃቂ የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከታይ ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። ክሬምሊን መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መሠረት፤ መሪዎቹ በሩሲያ እና በኢትዮጵያ መካከል በፖለቲካ፣ በንግድ፣ በኢኮኖሚ እና በሰብዓዊ ዘርፎች ያለውን ወቅታዊ ትብብር ገምግመዋል። ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በመስከረም ወር 2018 ዓ.ም በሞስኮ ባደረጉት ጉብኝት የተደረሱ ስምምነቶችን መሠረት ያደረገ እንደሆነም ተገልጿል። ሁለቱም ወገኖች የሩሲያ-ኢትዮጵያን ግንኙነት ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋገጡ ሲሆን፣ በሚመለከታቸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና የመንግሥት ተቋማት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። ፕሬዝዳንት ፑቲን በቅርቡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በደረሰውና ለበርካታ ሰዎች ሕይወት መጥፋት እንዲሁም ለከፍተኛ ንብረት ውድመት ምክንያት በሆነው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። ተጨማሪ ያንብቡ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=11372