TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← python-telegram-bot

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @pythontelegrambotchannel · Post #89 · Oct 7

The v13 release is not just a release either, it is also our official announcement of participation in the annual #hacktoberfest. 💻🥨 We know that we're a few days late to the party, but v13 had to get ready before. 😉 This year, the fest is opt-in for projects and we definitely want to opt into taking part in this great event! If you ever thought about starting coding or giving back to your favourite open source repositories, now is the time! Head over to the hacktoberfest website to learn more about it. We already prepared some issues on our repositories and aim towards opening more issues for starters, but feel free to begin a hunt for improvements and fixes by yourself!

Results

3 similar posts found

Search: #ceu

当前筛选 #ceu清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53015 · 04/04/2026, 08:02 AM

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ በይፋ የምርጫ ቅስቀሳውን ጀመረ *********************** በመጪው ግንቦት ወር ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደረው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ከዛሬ ጀምሮ በይፋ የምርጫ ቅስቀሳ መጀመሩን አስታውቋል። የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አብርሃም ጌጡ ፓርቲያቸው በመላ ኢትዮጵያ በሚካሄደው ምርጫ ላይ በቁርጠኝነት ለመሳተፍ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን እና የቅስቀሳ ሥራውን መጀመሩን ገልጸዋል። ምርጫ የዴሞክራሲ ሥርዓት እንዲጎለብት እና የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን ቁልፍ ሚና እንዳለው አጽንኦት የሰጡት ፕሬዚዳንቱ፣ ሕዝቡም በቀሩት ቀናት ውስጥ የመራጭነት ካርድ እንዲያወጣ፣ በምርጫው ሂደት በንቃት በመሳተፍ ለዴሞክራሲ መጎልበት የበኩሉን ሚና እንዲያኖር ጥሪ አቅርበዋል። ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳውን በመላ ኢትዮጵያ ቤት ለቤት በመንቀሳቀስ የፓርቲውን ፖሊሲዎች እና አማራጮች ለዜጎች እንደሚያስረዳ የገለጸ ሲሆን የቅስቀሳ ሥራውን ሲያከናውን ሕዝቡ አስፈላጊውን ትብብር እና ድጋፍ እንዲያደርግለት ፓርቲው ጥሪ አቅርቧል። ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ አማራ ግዮናዊ ንቅናቄ (አግን)፣ እናት ፓርቲ እና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በቅንጅት የፈጠሩት ፓርቲ ነው። በነፃነት ፍቅሩ #EBC#Ethiopia#CEU

Borkena

@borkena · Post #6059 · 03/23/2026, 02:51 AM

Coalition For Ethiopian Unity Says Members, Leaders Arrested in Keffa Zone. Read more. https://borkena.com/2026/03/22/coalition-for-ethiopian-unity-says-members-leaders-arrested-in-keffa-zone/#Ethiopia#News#CEU#EthiopianPolitics#EthiopianNews

Borkena

@borkena · Post #6216 · 04/25/2026, 04:13 AM

Ethiopian Election Board says over 50.5 million voters registered for the election. Read more. https://borkena.com/2026/04/24/ethiopian-election-board-says-over-50-5-million-voters-registered-for-the-election/#Ethiopia#election#CEU#voters#EthiopianNews