TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← python-telegram-bot

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Find similar content

Source channel @pythontelegrambotchannel · Post #89 · Oct 7

The v13 release is not just a release either, it is also our official announcement of participation in the annual #hacktoberfest. 💻🥨 We know that we're a few days late to the party, but v13 had to get ready before. 😉 This year, the fest is opt-in for projects and we definitely want to opt into taking part in this great event! If you ever thought about starting coding or giving back to your favourite open source repositories, now is the time! Head over to the hacktoberfest website to learn more about it. We already prepared some issues on our repositories and aim towards opening more issues for starters, but feel free to begin a hunt for improvements and fixes by yourself!

Results

1 similar post found

Search: #freetradezone

当前筛选 #freetradezone清除筛选
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53540 · 04/14/2026, 06:04 PM

ኢትዮጵያ ዓለም እያመራበት ያለውን የ"ኢንዱስትሪ 4.0" እውነታ በንቃት እየተገበረች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************** ዓለም አቀፉ የኢንዱስትሪ ገጽታ ከጭስ እና ብረት ወጥቶ በዳታ፣ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) እና አረንጓዴ ኢነርጂ እየተመራ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ሰፊ ቃለ-መጠይቅ፣ ዓለም እያመራችበት ያለውን የ"ኢንዱስትሪ 4.0" እውነታ ኢትዮጵያ በንቃት እየተገበረችው መሆኑን አስታውቀዋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ በጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረቶች የተነሣ የአቅርቦት ሰንሰለቶች እየተቆራረጡ እና "ፕራግማቲዝም" ወሳኝ መፍትሔ በሆነበት በአሁኑ ወቅት፣ ኢትዮጵያ የነፃ ንግድ ቀጣናዎችን ከደረቅ ወደቦች ጋር በማስተሣሠር የሎጂስቲክስ መሠረቷን እያጠናከረች ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ በዜሮ ፍሳሽ ማጣሪያ እና በንፁህ የታዳሽ ኃይል ማምረት መቻሏ በርካታ ዓለም አቀፍ የሶላር እና የአልሙኒየም አምራቾችን እየሳበ እንደሚገኝ ጠቁመዋል። ሀገራችን ያለፈውን ሥርዓት ስህተቶች (አክሳሪ ኢንቨስትመንቶች እና የሀብት ብክነት) በማረም፣ አጭር ጊዜ ውስጥ ሀብት በሚመልሱ ፕሮጀክቶች (እንደ ማዳበሪያ ፋብሪካዎች) እና በከተሜነት ላይ ትኩረት አድርጋ ዘላቂ የኢኮኖሚ ልማትን እያረጋገጠች ትገኛለች ነው ያሉት። #EBC#Ethiopia#PMAbiyAhmed#Industry4#GreenEnergy#RenewableEnergy#Logistics#FreeTradeZone