TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← OnePlus Guide

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Trouver du contenu similaire

Chaîne source @OnePlusGuide · Post #2385 · 27 mars

⁓ INIZIATO IL RILASCIO DI LINEAGEOS 17.1 ⁓ #OP#MODDING Finalmente è iniziato il rilascio delle build ufficiali della nuova incarnazione di LineageOS, la versione 17.1. Questa nuova versione della famosa custom ROM si basa su Android 10 e ne eredità tutte le novità, dal tema scuro alle nuove gestures di navigazione. D'altro canto, Lineage questa volta non ha voluto inserire nessuna sua novità come invece era successo per le versioni 15.1 e 16.0. Per quanto riguarda OnePlus, i dispositivi che tra pochi giorni dovrebbero iniziare a riceverla sono: • OnePlus 3/3T (oneplus3) • OnePlus 6 (enchilada) • OnePlus 6T (fajita) • OnePlus 7 Pro (guacamole) La proverete? Fatecelo sapere nei gruppi! Pierre

Hashtags

Résultats

5 posts similaires trouvés

Recherche : #getachewreda

当前筛选 #getachewreda清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5355 · 26/11/2025 00:39

Getachew Reda’s Head-to-Head Interview: Deflection, Denial and the Shielding of Prime Minister Abiy Ahmed. Read more. https://borkena.com/2025/11/25/getachew-redas-head-to-head-interview-deflection-denial-and-the-shielding-of-prime-minister-abiy-ahmed/#Ethiopia#GetachewReda#politics

Borkena

@borkena · Post #5834 · 23/02/2026 15:00

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ውሳኔ በጽኑ ተቃወመ። የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ዛሬ የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአከራካሪ የምርጫ ክልሎች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ ሕገ-መንግሥቱንና የፕሪቶሪያውን ስምምነት የጣሰ ነው ሲል በጽኑ ኮንኗል። የትግራይ ሕዝብ በከፈለው መስዋዕትነት የተገነባውን ሕገ-መንግሥታዊና ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በመጣስ፣ በትግራይ ሕገ-መንግሥታዊ ወሰን ላይ አደጋ የሚጥል ውሳኔ መተላለፉን መግለጫው ገልጿል። ​የትግራይ ሕዝብ ድምፅ በሌለበትና ባልተወከለበት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የተላለፈው ይህ ውሳኔ፣ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በግልጽ የጣሰ ነው ብሏል። ​ይህ "አደገኛ" የተባለው ውሳኔ የሚያስከተለው ዘርፈ-ብዙ መዘዝ ግምት ውስጥ ገብቶ በአስቸኳይ እንዲታረምና ዳግመኛ ግምት እንዲሰጠው ጊዜያዊ አስተዳደሩ በጽኑ ጠይቋል። በተመሳሳይ መልኩ የትግራይ የቀድሞ የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአከራካሪ የምርጫ ክልሎች ላይ ያስተላለፈው ውሳኔ የሀገሪቱን ሰላም ይበልጥ የሚያውክ ነው ሲሉ ተቃውመዋል። ጌታቸው ​ውሳኔዎቹ የሀገሪቱን ሰላም ይበልጥ ከማወክ እና ከማናጋት ውጭ ሌላ ፋይዳ ወይም ትርጉም ይኖራቸዋል ብለው እንደማያምኑ ገልፀዋል። #Ethiopia#Tigray#GetachewReda#Ethiopiannews#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5975 · 11/03/2026 14:35

ክሱን በፍቃዳቸው አቋረጡ። እነ አቶ ጌታቸው ረዳ በምርጫ ቦርድ ላይ የመሰረቱትን ክስ አነሱ የዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ላይ መስርተውት የነበረውን ክስ በገዛ ፈቃዳቸው ማንሳታቸውን ለፍርድ ቤት አስታውቀዋል። ​ ከሳሾች ክሱ አሁን ባለው ሁኔታ ውጤት እንደማያመጣ በማመናቸው በፈቃዳቸው አንስተዋል ተብሏል። ክሱ በመነሳቱ ምክንያት ቀደም ሲል በቦርዱ ውሳኔ ላይ ተጥሎ የነበረው የጊዜያዊ እገዳ ትዕዛዝ ተሰርዟል። ​ በዚህም መሰረት የምርጫ ቦርድ ያስተላለፈው ውሳኔ በቀጥታ ተፈጻሚ ይሆናል። ​​#Ethiopia#AddisAbaba#Ethiopian_news#news#houseoffederation#GetachewReda#NBE#ዜና#ምርጫ#ጌታቸውረዳ