TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← OnePlus Guide

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

Trouver du contenu similaire

Chaîne source @OnePlusGuide · Post #2821 · 29 sept.

🔻NUOVO NORD IL 14 OTTOBRE? 🔻 #OP#NORD Sappiamo già che il 14 ottobre non ci sarà nessun OnePlus 8T Pro, ma questo non significa che 8T sarà l'unico telefono presentato. Un post su Instagram pubblicato sull'account oneplus.nord ci suggerisce che un nuovo telefono potrebbe presto raggiungere il Nord originale. Si tratta di Billie, conosciuto come Nord N10 5G, un telefono con Snapdragon 690 5G e che dovrebbe arrivare negli Stati Uniti (il Nord originale non ci è arrivato). Non sappiamo se effettivamente sarà presentato né quando e come arriverà. Possiamo solo aspettare. Pierre — Il nostro canale 👉🏻@oneplusguide I nostri gruppi 👉🏻@oneplusitcommunity

Hashtags

Résultats

15 posts similaires trouvés

Recherche : #arsi

当前筛选 #arsi清除筛选
Borkena

@borkena · Post #5914 · 03/03/2026 18:44

Who Is Behind the Alleged Genocide Against Christian (Amhara) Communities in East Arsi, Ethiopia? – and When Will this Stop? https://borkena.com/2026/03/03/ethiopian-orthodox-christians-who-is-behind-the-alleged-genocide-against-christian-amhara-communities-in-east-arsi-ethiopia/#Ethiopia#humanrights#Arsi

Borkena

@borkena · Post #5916 · 04/03/2026 05:22

Oromo Liberation Army Points Finger At Abiy Ahmed’s Admin. Over Arsi Massacre. Read more. https://borkena.com/2026/03/04/ethiopia-oromo-liberation-army-points-finger-at-abiy-ahmeds-admin-over-arsi-massacre/#Ethiopia#OLA#Arsi

Borkena

@borkena · Post #5902 · 01/03/2026 21:09

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በአርሲ ዞን የተፈፀመውን ግድያ አወገዘ። ምክር ቤቱ " በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሺርካ ወረዳ በንፁሐን የኦርቶዶክስ ክርስትና ሀይማኖት ተከታዮች ወገኖቻችን ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ በእጅጉ አዝነናል " ሲል አስታውቋል። መግለጫው አክሎም "ድርጊቱ የትኛውንም ሃይማኖት አይወክልም " ያለ ሲሆን " ይልቁኑም በሃይማኖቶች መካከል ለዘመናት ያለውን የመከባበር እሴት በመናድ በአማኞች ህዝቦች መካከል ጥርጣሬና ግጭት ለመፍጠር የተቀነባበረ እኩይ ሴራ ነው ብለን እናምናለን " ብሏል። መንግስት አጥፊዎቹን በመለየት አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ምክር ቤቱ ጠይቆ " ለሟች ቤተሰቦች አላህ መፅናናቱን እንዲሰጥ እንለምነዋለን " በማለት ገልጿል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#news#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5865 · 26/02/2026 13:33

በምሥራቅ አርሲ ሦስት ኦርቶዶክሳውያን በታጣቂዎች ተገደሉ ። ከወራት በፊት ተመሳሳይ ጥቃት በተፈፀመበት በዚህ ዞን ዘላቂ መፍትሔ አለመፈለጉ ስጋት እንደፈጠረባቸው የአካባቢው ነዋሪዎች መናገራቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቴሌቪዥን ዘግቧል። በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት መርቲ አቦምሳ ወረዳ ፈረቀሳ ቀበሌ ሶስት ኦርቶዶክሳውያን እና አንድ ሙስሊም በታጣቂዎች ጥቃት ሕይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። እያሰለሰ በቀጠለው የምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ችግር ዛሬም በሦስት ኦርቶዶክሳውያን እና በ1 ሙስሊም ወገኖቻችን ላይ ሕልፈተ ሕይወት ማድረሱን የአሥር ኦርቶዶክሳውያን ከብቶች፣ ጎተራዎች እና ቤት ንብረቶች በእሳት በመቃጠሉ የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ብፁዕ አቡነ ኤልሣዕ የሶማሌ እና የምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ገልጸዋል። ብፁዕነታቸው መንግሥት ሕገ ወጥ ታጣቂዎችን በማጥፋት የኦርቶዶክሳውያንን ደህንነት የመጠበቅ እና ሰላምን የማስፈን ተግባሩን እንዲያከናውንም ጠይቀዋል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#Ethiopiannews#ዜና

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #53654 · 16/04/2026 20:38

የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ፣ ግብርናን ለማዘመን እና የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያለው ፋይዳ የጎላ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ********************* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ምርቃት ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የልማት ዝርጋታና የኢነርጂ አማራጮች ለአካባቢው አርሶ አደሮች የኑሮ ጥራት መሻሻልና ለኢኮኖሚ ዕድገት ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለአሰላ፣ ለአርሲ እና ለአጎራባች የምስራቅ ሸዋ ነዋሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት፣ አርሲ በእርሻ ምርታማነቱ ቢታወቅም፣ የነበረበት የውስጥ ለውስጥ መንገድ እጥረት ትልቅ ፈተና መሆኑን አንስተዋል። አዲሱ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ የገነባው ከ27 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ለንፋስ ኃይል ማመንጫው ግልጋሎት ከመስጠት ባሻገር ለአካባቢው ግብርና መዘመን መሠረት የሚጥል መሆኑን ገልጸዋል። መንገዱ ከኮምባይነሮችና ትራክተሮች በተጨማሪ ትራንስፖርትን ተደራሽ በማድረግ ምርትን በፍጥነት ወደ ማዕከላዊ ገበያ ለማድረስ ያግዛል ብለዋል። የአርሶ አደሩ ምርት እንዳለ ለገበያ ከመቅረብ ይልቅ በቅርብ ርቀት በሚገኙ አግሮ-ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ገብቶ፣ ተቀናብሮ፣ እሴት ተጨምሮበት እንዲወጣ በማድረግ የተሻለ ገቢ ለማስገኘት እንደሚሠራ ገልጸዋል። በየአካባቢው በመንግሥት የተጀመሩ በርካታ ፕሮጀክቶች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገላቸው በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኙ አውስተው፤ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሠረት የመጣሉ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በንፍታሌም እንግዳወርቅ #Ethiopia#Arsi#AsellaWindFarm#EthiopiaDelivers#AbiyAhmed#EBC

Borkena

@borkena · Post #5920 · 04/03/2026 08:27

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) በምስራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ወረዳወች ነዋሪ የሆኑ የቤተ ክህነቷ ታላላቅ አባቶች፣ ካህናት እና ምዕመናን ላይ በደረሰባቸው ጭፍጨፋ ከፍተኛ ሀዘን የተሰማው መሆኑን ገለፀ። ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል። #Ethiopia#Oromia#Arsi#AFNM#Ethiopiannews#news#ዜና

Borkena

@borkena · Post #5202 · 05/11/2025 22:16

Systematic Persecution in Oromia: The Role of Militias and Political Actors in Targeting Ethiopian Orthodox Christians. Read more. https://borkena.com/2025/11/05/systematic-persecution-in-oromia-the-role-of-militias-and-political-actors-in-targeting-ethiopian-orthodox-christians/#Ethiopia#Orthodox#OrthodoxChristians#OromiaMassacre#Arsi

12
PrécédentPage 1 sur 2Suivant