TGTGInsighttelegram intelligenceLIVE / telegram public index
← IT news | Tg Bots

TGINSIGHT SIMILAR POSTS

유사한 콘텐츠 찾기

소스 채널 @phpdevelopersuz · Post #2421 · 4월 26일

TON hamyonining Telegram mijoziga integratsiyasi WebApp-botlari tufayli @wallet xizmati hamyonni Telegram mijozlari investitsiyalariga integratsiyalashni amalga oshirdi. Endi siz Toncoin kriptovalyutasini foydalanuvchilarga bevosita messenjerdan o‘tkazishingiz mumkin. Uzoq hamyon manzillarisiz, komissiyalarsiz va tranzaksiyani tasdiqlashni kutmasdan. Avvalroq @tginfoyozganidek, ehtimol, butun veb-bot platformasi TON Coin'ning Telegram bilan integratsiyalashuvi uchun maxsus yaratilgan. Hamyonni integratsiyalash: t.me/wallet?attach=wallet TonCoin haqida batafsil: @toncoin_uz #ton#wallet#kriptovalyuta 💚@TGraphUz | YouTube

결과

2개의 유사한 게시물이 발견되었습니다

검색: #miamottley

当前筛选 #miamottley清除筛选
Marx21.it

@marx21news · Post #9810 · 2026. 02. 26. PM 02:10

Barbados dice sì a Mia Mottley: plebiscito per la continuità e la sovranità Le elezioni dell'11 febbraio hanno consegnato una vittoria storica al Barbados Labour Party, che conquista tutti i seggi in Parlamento e rafforza il terzo mandato della premier Mia Mottley. Un risultato che va oltre la politica interna: è un mandato chiaro a favore di una linea antimperialista e di pace. In un mondo sempre più polarizzato, Mottley continua a difendere il Caribe come Zona di Pace, contro la militarizzazione e le ingerenze esterne. Una voce autorevole del Sud globale che rivendica sovranità, dignità e cooperazione regionale. #Barbados#MiaMottley#Caraibi#Sovranità#Pace#Geopolitica https://www.marx21.it/internazionale/barbados-plebiscito-per-mottley-a-favore-di-una-linea-antimperialista-per-la-pace/

EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)

@ebcnewsnow · Post #51351 · 2026. 01. 29. PM 03:32

"ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ የዓለምን አካሄድ የቀየረችበት ድንቅ ታሪክ ነው" - ትሬቨር ኖዋህ *************** ቀደም ሲል የDaily Show አሁን ደግሞ ዓለም አቀፍ ጉዳዮችን የሚዳስስ ፖድካስት የሚያዘጋጀው አፍሪካ አሜሪካዊው ትሬቨር ኖዋህ፣ ከባርቤዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ ጋር ልዩ ቆይታ አድርጓል። በቆይታቸው ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያነሣው ሐሳብ እሱ ግድቡን የተረዳበት መጠን ከፍተኛ እንደሆነ አመላክቷል። ትሬቨር ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሰጠው አድናቆት እና የውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦ ራስን የመቻል አብዮት ትሬቨር በውይይቱ ላይ እጅግ ያስገረመው ነጥብ ኢትዮጵያ ግድቡን የገነባችበት መንገድ መሆኑን ገልጿል። ዓለም አቀፍ አበዳሪ ተቋማት ፊታቸውን ባዞሩበት ወቅት፣ ኢትዮጵያ የራሷን አቅም በመጠቀም እና እያንዳንዱ ዜጋ ካለው ላይ ቀንሶ በሰጠው መዋጮ ቢሊዮን ዶላሮችን ማሰባሰቧን "አብዮታዊ" ሲል ገልጾታል። ይህ ለሌሎች አዳጊ ሀገራት "ያለ ውጭ ብድር ታላቅ መሆን ይቻላል" የሚል ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን ጠቁሟል። [የ130] ሚሊዮን ሕዝብ ተስፋ ትሬቨር አክሎም፣ ይህ ግድብ ለኢትዮጵያ ዝም ብሎ ግንባታ ሳይሆን፣ [ከ130] ሚሊዮን በላይ ለሚሆነው ሕዝብ በተለይም ኤሌክትሪክ ለማያገኘው ከግማሽ በላይ ወገን፣ መሠረታዊ የለውጥ ምንጭ መሆኑን ገልጿል። ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር እያደረገች ያለችው አካባቢን በማይበክል ንፁህና ታዳሽ ኃይል መሆኑም ልዩ እንደሚያደርገው አንሥቷል። የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዓድዋ የባርቤዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ በበኩላቸው፣ በጉዳዩ ላይ ከትሬቨር ኖዋህ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ፣ ግድቡን በታሪክ ትልቅ ቦታ ካለው ከ1888ቱ የዓድዋ ድል ጋር አነፃፅረውታል። ኢትዮጵያውያን ወራሪውን የፋሺስት ጦር ድል አድርገው ለአፍሪካ የነፃነት ፋና እንደሆኑት ሁሉ፣ ዛሬም ይህን ግዙፍ ግድብ በራሳቸው አቅም ገንብተው በማጠናቀቅ "የዘመኑን የዓድዋ ድል" አስመዝግበዋል ሲሉ ገልጸውታል። የራስን ወንበር ይዞ መምጣት ሁለቱም ሰዎች ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ ያመጣችውን አብዮት የገለጹት፣ "ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጠረጴዛው ዙሪያ ወንበር ካልሰጠህ፣ የራስህን የሚታጠፍ ወንበር (Folding Chair) ይዘህ መምጣት አለብህ" በማለት ነው። ኢትዮጵያ የዓለም የገንዘብ ሥርዓት ወንበር ቢነፍጋትም፣ በራሷ ጥረት የራሷን ወንበር ይዛ በዓለም መድረክ ላይ በኩራት መቀመጧን ትሬቨር ኖዋህም ሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሊ በሚገባ መስክረዋል። በለሚ ታደሰ #EBC#ebcdotstream#GERD#TrevorNoah#MiaMottley#Adwa#AfricaRising